“ይህ በዚህ መልኩ አይቀጥልም፤ የፋሲል አስፈሪነት ይመለሳል” አምሳሉ ጥላሁን
እስከ ስድስተኛው ሳምንት ባለው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ለፋሲል ከነማ መልካም ጉዞ ጎል ማስቆጠረረም ሆነ በመከላከሉ ረገድ ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ ከሚገኘው አምሳሉ ጥላሁን ጋር ቆይታ አድርገናል። ከዳሽን ቢራ ተለያይቶ ዐፄዎቹን ከተቀላቀለበትዝርዝር
እስከ ስድስተኛው ሳምንት ባለው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ለፋሲል ከነማ መልካም ጉዞ ጎል ማስቆጠረረም ሆነ በመከላከሉ ረገድ ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ ከሚገኘው አምሳሉ ጥላሁን ጋር ቆይታ አድርገናል። ከዳሽን ቢራ ተለያይቶ ዐፄዎቹን ከተቀላቀለበትዝርዝር
ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2-0 ከረታበት የቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ለሱፐር ስፖርት ተከታዩን ብለዋል። ሥዩም ከበደ – ፋሲል ከነማ ስለ ጨዋታው ውጤቱ በጠበቅነው ደረጃዝርዝር
የስድስተኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ውሎ የሚጀምርበትን ጨዋታ በዳሰሳችን ተመልክተነዋል። ፋሲል ከነማ በመጨረሻ ደቂቃ ነጥብ መጋራት ከቻለበት የባህር ዳሩ ጨዋታ በኋላ ዳግም ድልን ለማግኘት ከሲዳማ ይገናኛል። ግብ በማስቆጠሩ ረገድ እምብዛም ችግርዝርዝር
በድራማዊ ክስተቶች ከተሞላው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሠልጣኞች አስተያየታቸውን ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። ሥዩም ከበደ – ፋሲል ከነማ ተጋጣሚ ቡድን 2 ተጫዋቾችን በቀይ ካርድ አጥቶ ቡድኑ ጨዋታውን ስላለመቆጣጠሩ ጅምራችን ጥሩዝርዝር
ባህር ዳር እና ፋሲልን ያገናኘው የአምስተኛው ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታ በክስተቶች ተሞልቶ 2-2 በሆነ ውጤት ተጠናቋል። በጨዋታው ባህር ዳር ከተማ በወልቂጤ ከተማ ከተረታው ቡድን የመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ ጉዳት የገጠመው ዜናው ፈረደዝርዝር
ተጠባቂውን ጨዋታ የተመለከትንበት ዳሰሳችንን እነሆ ብለናል። ጠንካራ ስብስብ እና ጥሩ መዋቅር ካላቸው ቡድኖች ውስጥ የሚጠቀሱት ባህርዳር እና ፋሲል የሚገናኙበት ጨዋታ ከሳምንቱ መርሐ ግብሮች ውስጥ ከፍ ያለ ግምት የተሰጠው ግጥሚያ ሆኗል።ዝርዝር
Copyright © 2021