ሪፖርት| ሲዳማ ቡና ድል ሲቀዳጅ ተከታዩ ሀዋሳ ከተማ ነጥብ ጥሏል

በአዳማ በተደረጉ ጨዋታዎች ሲዳማ ቡና ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 ሲረታ ወላይታ ድቻ እና ሀዋሳ ከተማ…

ሪፖርት | በጭማሪ ደቂቃዎች በተገኙ ግቦች ምድረ ገነት ሽረ እና ወልዋሎ ዓ/ዩ ድል አድርገዋል

ምድረ ገነት ሽረ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እንዲሁም ወልዋሎ ዓ/ዩ ፋሲል ከነማን 2-1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ21ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

በ21ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች አሰናድተንላችኋል። ምድረ ገነት ሽረ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቷቸዋል

ሰባት ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ የጦና ንቦች ሁለት ለባዶ ከመመራት ተነስተው መቻልን 4 ለ 3 ሲያሸንፉ ንግድ…

ዐፄዎቹ አጥቂ ለማፈረም ተስማሙ

ታምራት ኢያሱ ወደ ፋሲል ከነማ ለማምራት ከስምምነት ደርሶ ዛሬ ስብስቡን ተቀላቀለ የመጀመሪያውን ዙር በ33 ነጥቦች 4ኛ…

ሪፖርት| ነብሮቹ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያስገኘላቸው ወሳኝ ድል ተጎናፀፉ

በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ   ፋሲል ከነማ…

ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…

ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ

አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…

መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…

ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወልዋሎ ሀዲያን ሲያሸንፍ በአምስት ግቦች የታጀበው…