በ16ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በሱራፌል ተመስገን ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸነፈ ፋሲል ከነማ…
ፋሲል ከነማ
ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ
ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ
አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…
መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
በጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወልዋሎ ሀዲያን ሲያሸንፍ በአምስት ግቦች የታጀበው…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ እና ቡናማዎቹ ወደ ድል ተመለሱ
ባህርዳር ከተማዎች ከ5 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከድል ጋር እርቅ ሲያወርዱ በተጠባቂው ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን…
መረጃዎች| የ14ኛው ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
14ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ መርሐ-ግብሮች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል መቻል…
አሠልጣኝ ዩሐንስ ሳሕሌ ከፋሲል ከነማ ጋር ይለያያሉ
የዋልያዎቹ አለቃ ሆነው የተሾሙት አሠልጣኝ ዩሐንስ ሳሕሌ ከዐፄዎቹ ጋር እንደሚለያዩ ይፋ ሆኗል። ከቀናት በፊት የኢትዮጵያ ብሔራዊ…
ሪፖርት | በአ/አ ስታዲየም የተደረጉ የዛሬ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቅቀዋል።…

