አፄዎቹ የአማካዮቻቸውን ውል አራዝመዋል

ፋሲል ከነማ ከነባር ተጫዋቾቹ ጋር ያለውን ውል በማራዘም ሲቀጥል ሁለት ቁልፍ ተጫዋቾች ከክለቡ ጋር እንደሚቀጥሉ እርግጥ…

ሽመክት ጉግሳ ውሉን አራዝሟል

ፋሲል ከነማ የመስመር ተጫዋቹን ውል ማራዘሙን ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከቀናት በፊት…

ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሲያያቸው በነበሩ ሁለት ጉዳዮች ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ወስኗል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

በወቅታዊ ጉዳይ ዙርያ የፋሲል ከነማ ሥራ-አስኪያጅ አቶ አቢዮት ከሶከር ኢትዮጰያ ጋር ቆይታ አድርገዋል

👉”በድሬዳዋ ከተማ መሸነፋችን እኛም ያልፈለግነው ነው እንጂ ታስቦበት የተደረገ ነገር እንዳልሆነ በንፁህ ልብ እና በሀቅ የኢትዮጵያን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የሊጉ ቻምፒዮን ሆኗል

ዛሬ በተመሳሳይ ሰዓት በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ የሊጉን ክብር ሲቀዳጁ አዲስ አበባ ሦስተኛው ወራጅ ቡድን ሆኗል።…

የትንቅንቁ ተፋላሚዎች መንገድ – ክፍል 2

የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማን የነገ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች መነሻ በማድረግ የቡድኖቹን ጉዞ የቃኘንበት ሁለተኛ እና…

የትንቅንቁ ተፋላሚዎች መንገድ – ክፍል 1

የውድድር ዓመቱን ወሳኝ የጨዋታ ዕለት በማስመልከት የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ፋሲል ከነማን የፉክክር ጉዞ የተመለከተ ፅሁፍ ያዘጋጀን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 3-0 ኢትዮጵያ ቡና

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወሳኝ ድል ካስመዘገበ በኋላ አሰልጣኞች ኃሳባቸውን አካፍለዋል። አሰልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ –…

ሪፖርት | ሙጂብ እና ሱራፌል ከ20 ሳምንታት በኋላ ዐፄዎቹ የሊጉን መሪነት እንዲረከቡ አድርገዋል

ፋሲል ከነማ በሙጂብ ቃሲም እና ሱራፌል ዳኛቸው ጎሎች ታግዞ ቅዱስ ጊዮርጊስ እስኪጫወት ድረስ የሊጉ መሪ ሆኗል።…

ቅድመ ዳሰሳ | የ29ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የነገውን ተጠባቂ የጨዋታ ቀን የተመለከተው ዳሰሳችን እንዲህ ይነበባል። ወደ ፍፃሜው እየቀረበ በሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ…

Continue Reading