የ14ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ይገባደዳል፤ የጨዋታ ሳምንቱ መቋጫ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው ቀርበዋል። ፋሲል ከነማ…
ፋሲል ከነማ

ዐፄዎቹ ናይጄሪያዊ ግብ ጠባቂያቸውን ሸጡ
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ፋሲል ከነማን ተቀላቅሎ የነበረው ናይጄሪያዊው አማስ ኦባሶጊ ከአራት ወራት የዐፄዎቹ ቤት ቆይታ በኋላ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀድያ ሆሳዕና 1 – 1 ፋሲል ከነማ
ነብሮቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ከተጋሩበት የዕለቱ የመጀመርያ ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ያደርጉትን ቆይታ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ ተጋርተዋል
የማርቲን ኪዛ የ80ኛው ደቂቃ ግብ ፋሲል ከነማ ከሀዲያ ሆሳዕና ነጥብ እንዲጋሩ አስችላለች። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በመጨረሻው ጨዋታ…

መረጃዎች | 53ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት መገባደጃ የሆኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ መሪነቱን ለመቆናጠጥ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 0-0 ሀዋሳ ከተማ
በርካታ ጥፋቶች በተፈፀሙበት እና ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የፋሲል ከነማ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሁለቱ…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ እና ሀይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በ12ኛ ሳምንት የመጀመሪያ የጨዋታ ቀን የምሽት ጨዋታ ዐፄዎቹ ከሀይቆቹ ጋር ጨዋታቸውን ያለግብ ነጥብ በመጋራት አጠናቀዋል። ፋሲል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-0 ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ዐፄዎቹ ቢጫዎችን በማሸነፍ ተከታታይ ድላቸውን ካሳኩበት ከምሽቱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት | አፄዎቹ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል
ፋሲል ከነማ በጌታነህ ከበደ የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓ/ዩኒቨርስቲን 1ለ0 ሲያሸንፉ ቢጫዎቹ በአንፃሩ ስምንተኛውን ሽንፈት…