ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…

መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

33ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት| ሐይቆቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዲስ አበባ የተደረገው ብቸኛ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል ሁለት ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጥሩ ፉክክር ጅማሮውን…

መረጃዎች| የ32ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

32ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ እና ነብሮቹ ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

በአዲስ አበባ በተደረጉ ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ ምዓም አናበስትን ነብሮቹ ደግሞ ሐይቆቹን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸነፉ ቅዱስ…

መረጃዎች| የ31ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ የዕለቱን መርሐ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ድል ሲቀናው ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ የጦና ንቦቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ…

ሪፖርት | መድኖች ወሳኝ ድል ሲያስመዝግቡ ሸገር እና ወላይታ ነጥብ ተጋርተዋል

መድኖች ከመመራት ተነስተው ሐይቆቹ 2ለ1 በማሸነፍ ከአራት ድል አልባ ሳምንታት በኋላ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል ሲያገኙ ሸገር…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ29ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

29ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱ ሲያጠናክር ተከታዮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ሲያሸንፉ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ግብ ተለያይተዋል።…