ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ድል ሲቀናው ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ የጦና ንቦቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ…

ሪፖርት | መድኖች ወሳኝ ድል ሲያስመዝግቡ ሸገር እና ወላይታ ነጥብ ተጋርተዋል

መድኖች ከመመራት ተነስተው ሐይቆቹ 2ለ1 በማሸነፍ ከአራት ድል አልባ ሳምንታት በኋላ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል ሲያገኙ ሸገር…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ29ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

29ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱ ሲያጠናክር ተከታዮቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሲዳማ ቡናዎች በአቤል ያለው ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማን ሲያሸንፉ መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ግብ ተለያይተዋል።…

ሪፖርት| ሁለት ሁለት ጎሎች በተቆጠሩባቸው ሁለት ጨዋታዎች የአቻ ውጤት ተመዝግበዋል

የአዲስ አበባ ስታዲየም የመሮጫ ትራክ ከተሰራ በኋላ በውብ ገፅታ በተመለሰው ሜዳ የተደረጉት የኢትዮጵያ ቡና እና አርባምንጭ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች| የ28ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

28ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐ-ግብሮች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት| መቻል ተከታታይ ድል ሲያሳካ ሀዋሳ ከተማና ሽረ ምድረ ገነት ነጥብ ተጋርተዋል

በ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሳቢ ያልነበረው የሀዋሳ ከተማና ምድረ ገነት ሽረ ጨዋታ ያለ ግብ ሲጠናቀቅ በምሽቱ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ27ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

የ27ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ! ኢትዮጵያ መድን ከ ባሕር…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል

ዐፄዎቹ ከስምንት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ሲታረቁ የጦና ንቦቹ በጭማሪ ደቂቃ ባገኙት ግብ ጣፋጭ ድል አስመዝግበዋል።…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ26ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ነገሌ አርሲ ከ ኢትዮጵያ መድን…