የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 3-1 ወላይታ ድቻ
“ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም “ዛሬ ቡድናችን እጅግ በጣም ጥሩ ነበር።” – አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ወላይታ ድቻ ስለ ጨዋታው… “የቡድናችን አጨዋወት በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ በጣም ጥሩ ነበር። የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ የተቆጠረብን የሙጅብ ጎል ብዙ ነገርRead More →