ረፖርቱ | ሐይቆቹ ከረጅም ሳምንታት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

ከሰማንያ ደቂቃ በላይ በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደዱት ሐይቆቹ ኢትዮጵያ ቡናን በበረከት ሳሙኤል ብቸኛ ፍፁም ቅጣት ምት…

የቅድመ ጨዋታ መረጃ| የ34ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

በኢትዮጵያ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች ምክንያት ለቀናት ተቋርጦ የነበረው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ዛሬ በሶስት ጨዋታዎች ጅማሮውን…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…

መረጃዎች | የ33ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች

33ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሁለተኛ ቀን ዛሬ ቀጥሎ በሚደረጉ አራት ጨዋታዎች ይቀጥላል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ…

ሪፖርት| ሐይቆቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዲስ አበባ የተደረገው ብቸኛ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል ሁለት ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጥሩ ፉክክር ጅማሮውን…

መረጃዎች| የ32ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች

32ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፤ ጨዋታዎቹ የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ እና ነብሮቹ ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

በአዲስ አበባ በተደረጉ ጨዋታዎች ፈረሰኞቹ ምዓም አናበስትን ነብሮቹ ደግሞ ሐይቆቹን በተመሳሳይ 1 ለ 0 አሸነፉ ቅዱስ…

መረጃዎች| የ31ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች

የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 31ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ የዕለቱን መርሐ ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ድል ሲቀናው ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የ30ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ የጦና ንቦቹ ወደ ድል ሲመለሱ ሀዋሳ ከተማ እና ሸገር ከተማ…

ሪፖርት | መድኖች ወሳኝ ድል ሲያስመዝግቡ ሸገር እና ወላይታ ነጥብ ተጋርተዋል

መድኖች ከመመራት ተነስተው ሐይቆቹ 2ለ1 በማሸነፍ ከአራት ድል አልባ ሳምንታት በኋላ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል ሲያገኙ ሸገር…