“ተጫዋቾቹ ነጥብ እያሰሉ ስለሚጫወቱ ከዛ ጫና መውጣት አለብን ብዬ ነው የማስበው።” – አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም “ዛሬ ቡድናችን እጅግ በጣም ጥሩ ነበር።” – አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም – ወላይታ ድቻ ስለ ጨዋታው… “የቡድናችን አጨዋወት በተለይም በመጀመሪያው አጋማሽ በጣም ጥሩ ነበር። የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ የተቆጠረብን የሙጅብ ጎል ብዙ ነገርRead More →

ሀዋሳ ከተማ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን ወላይታ ድቻን 3ለ1 በመርታት አስመዝግቧል። ሀዋሳ ከተማ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ተቆጥሮበት ነጥብ ከተጋራው የመቻሉ ጨዋታ የአንድ ተጫዋች ለውጥ አድርጎ ጀምሯል። በለውጡም በቀይ ካርድ ከሜዳ ወጥቶ በነበረው ግብ ጠባቂው መሐመድ ሙንታሪ ምትክ አላዛር ማርቆስን በብቸኝነት ሲለውጡ ከሲዳማ ቡና ጋር ያለ ጎል አጠናቀውRead More →

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ሁለት ተቀራራቢ ነጥብ ያላቸው ቡድኖች የሚያገናኘው ይህ ጨዋታ ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ስለዚህ ጨዋታ ያዘጋጀናቸው አጫጭር መረጃዎችም እንደሚከትለው አዘጋጅተነዋል። ወልቂጤ ከነማን ሦስት ለሁለት ካሸነፉ በኋላ በቀሩት አራት የሊግ ጨዋታዎችRead More →

“ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል እና የሀዋሳ ከተማ ከተማ 1ለ1 ከተጠናቀቀ በኋላ የሀዋሳው አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አስተያየት ሳይሰጡ ከሜዳ በመውጣታቸው ከመቻሉ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እንዲህ አዘጋጅተነዋል። ስለ ጨዋታው… “ወደ ሜዳ የመጣነው ሦስት ነጥብ ለመውሰድ ነው። ሜዳRead More →

የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶች በበዙበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከመቻል ጋር 1ለ1 አጠናቋል። መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪኩ ጨዋታ በሁለት ተጫዋቾች ላይ ለውጥን አስፈልጎታል። ከነዐን ማርክነህ እና ምንይሉ ወንድሙን በግርማ ዲሳሳ እና እስራኤል እሸቱ ሲተኩ ከመድኑ የአቻ ውጤት አንፃር ሀዋሳዎች በአምስቱ ላይ ቅያሪ ማድረግ ችለዋል። አቤኔዘር ኦቴ ፣ ፀጋአብ ዮሐንስ ፣ ዳዊት ታደሰ ፣Read More →

ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ ነጥብ እና ሁለት ደረጃዎች ብቻ የሚለያቸው መቻል እና ሀዋሳ ከተማ ከተመሳሳይ የሁለት አቻ ውጤት በኋላ በሚያደርጉት የእርስ በርስ ፍልሚያ ወደ አሸናፊነት ለመመለስ ከፍ ያለ ትግል እንደሚደረግበት ይጠበቃል። ከሁለት ተከታታይ ድሎች በኋላ በሁለት ጨዋታዎች ማሸነፍRead More →

“የተቆጠሩብን ፍፁም ቅጣት ምቶች ዋጋ አስከፍለውናል” ዘርዓይ ሙሉ “የቆመ ኳስ ሲገባብህ የጥንቃቄ ችግር ነበር ማለት ነው” ረዳት አሠልጣኝ ለይኩን ታደሰ (ዶ/ር) አራት ግቦች ያስተናገደው እና በአቻ ውጤት የተጠናቀቀው የሀዋሳ ከተማ እና መድን ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ የሰጡት አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበነዋል። ዘርዐይ ሙሉ – ሀዋሳ ከተማ ስለRead More →

ሲሞን ፒተር እና ሰዒድ ሀሰን በሁለቱም አጋማሾች ለክለቦቻቸው ያስቆጠሯቸው ግቦች ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድንን 2ለ2 አቻ አለያይተዋል። ባለሜዳው ሀዋሳ ከተማ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ነጥብ ከተጋራበት ስብስቡ በቅጣት ባጣው በረከት ሳሙኤል ምትክ ሰዒድ ሀሰንን የተካበት ብቸኛ ቅያሪው ሲሆን ከድሬዳዋው ድል አንፃር ኢትዮጵያ መድኖች በሁለቱ ላይ ቅያሪ አስፈልጓቸዋል። በዚህም ወገኔ ገዛኸኝRead More →

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሣምንት ማገባደጃ የሆኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ መድን 9 ሰዓት ሲል የሚደረገው የቀኑ የመጀመሪያ መርሐግብር ሀዋሳ ከተማን ከኢትዮጵያ መድን ሲያገናኝ ኃይቆቹ እጅግ ከናፈቃቸው ድል ጋር ለመታረቅ መድኖች ደግሞ ከመሪዎቹ ጋር ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ብርቱ ፉክክር ያደርጉበታል ተብሎ ይጠበቃል። ከተከታታይRead More →

ማራኪ ፉክክር የታየበት እና ሀዋሳ ከተማዎች ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ግብ ያስቆጠሩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ፈረሰኞቹ ባለፈው ሳምንት ሽንፈት ካስተናገደ ቡድን በረከት ወልዴ እና አቤል ያለውን በሀይደር ሸረፋ እና ቸርነት ጉግሳ ተክተው ገብተዋል። ኃይቆቹ በበኩላቸው ከሀድያ ሆሳዕና ጋር አቻ ከተለያየው ስብስብ ዳንኤል ደርቤ ፣ ሰለሞን ወዴሳ ፣ በቃሉ ገነነ ፣Read More →