ቱሪስት ለማ የሰባት ጨዋታዎች ቅጣት ተጥሎባታል
ሀዋሳ ከተማ በኢትዮ ኤሌክትሪክ በተሸነፈበት ጨዋታ ያልተገባ ባህሪን ያሳየችው አጥቂዋ ቱሪስት ለማ ላይ የቅጣት ውሳኔዎች ተላልፈዋል። የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ በሀዋሳ ከተማ እየተደረገ የአንደኛ ዙር መርሀግብር ሊጠናቀቅ የመጨረሻ ሳምንቱ ላይ ደርሷል። የ12ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ከአንድ ቀን በፊት ተከናውነው የተጠናቀቁ ሲሆን ተጠባቂ በነበረው የሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታ ላይRead More →