የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 አርባምንጭ ከተማ

የአሸናፊ ተገኝ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከወሰነችው ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ በረከት ደሙ ከሶከር ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | 41ኛ የጨዋታ ቀን

የ11ኛ ሳምንት መክፈቻ የሆኑ ሁለት መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ሪፖርት | በሙከራዎች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የሀይቆቹ ፊታ አውራሪ ዓሊ ሱሌይማን እና የምዓም አናብስቱ የግብ ዘብ ሶፎንያስ ሰይፈ ደምቀው የዋሉበት ጨዋታ በአቻ…

መረጃዎች | 39ኛ የጨዋታ ቀን

ጉዟቸውን ለማቃናት ድሎችን ማስመዝገብ የሚጠበቅባቸው ከሰንጠረዡ አጋማሽ በታች የተቀመጡትን ክለቦች የሚያገናኙትን የነገ ተጠባቂ መርሐግብሮች እንደሚከተለው ዳስሰናቸዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-1 ሀዋሳ ከተማ

“የእውነት አምላክ ይፍረድ ብቻ ነው የምለው።” አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ “በመጨረሻ ደቂቃዎች የምናስተናግዳቸው ጎሎች በጣም ያስቆጫሉ።” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ኃይቆቹን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

በንትርኮች ታጅቦ የተካሄደው ጨዋታ በአቻ ውጤት ፍጻሜውን አግኝቷል። የጦና ንቦች ከፋሲል ከነማ ጋር አቻ ከተለያየው ቋሚ…

መረጃዎች | 36ኛ የጨዋታ ቀን

የዘጠነኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ወሳኝ ጨዋታዎችን የተመለከቱ ዝርዝር ጥንቅሮችን በተከታዩ ዘገባችን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ወላይታ ድቻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-1 ድሬዳዋ ከተማ

በምሽቱ መርሃግብር ድሬዳዋ ከተማ በመስዑድ መሐመድ የጭማሪ ደቂቃ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ሀዋሳ ከተማን 1ለ0 ከረቱበት…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ የናፈቁትን ድል አጣጥመዋል

ሁለት ከድል የራቁ ቡድኖችን ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ መስዑድ መሐመድ በመጨረሻዎቹ ደቂቃ ባስቆጠራት ብቸኛ ፍፁም ቅጣት…

መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

ለአህጉራዊ ውድድር አስራ ሦስት ያህል ቀናትን ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት በሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮች…