ከፍተኛ ሊግ | የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ክለብ አዲስ አሠልጣኝ ሾሟል
ከፕሪምየር ሊጉ ከወረደ በኋላ በከፍተኛ ሊጉ እየተሳተፈ የሚገኘው ክለብ አሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ቀጥሯል። የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግ ባደገበት 2010 ላይ ካሳካ በኋላ በሊጉ ውጣውረዶችን አሳልፎ ባለፈው ዓመት ከሀገሪቱ ትልቁ የሊግ ዕርከን ወደ ታችኛው የሊግ መደብ ወርዶ በአሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ እየተመራ በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ ስር ተደልድሎ ደካማ የአንደኛ ዙር ተሳትፎን ያደረገውናRead More →