ከፕሪምየር ሊጉ ከወረደ በኋላ በከፍተኛ ሊጉ እየተሳተፈ የሚገኘው ክለብ አሠልጣኝ ክፍሌ ቦልተናን ቀጥሯል። የኢትዮጵያን ፕሪምየር ሊግ ባደገበት 2010 ላይ ካሳካ በኋላ በሊጉ ውጣውረዶችን አሳልፎ ባለፈው ዓመት ከሀገሪቱ ትልቁ የሊግ ዕርከን ወደ ታችኛው የሊግ መደብ ወርዶ በአሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ እየተመራ በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ ስር ተደልድሎ ደካማ የአንደኛ ዙር ተሳትፎን ያደረገውናRead More →

በቴዎድሮስ ታደሰ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ላይ ተሳታፊ የሆነው ጅማ አባ ጅፋር የአሰልጣኝ ቡድን አባላት እና አዳዲስ ተጫዋቾች ቅጥር ፈፅሞ ለውድድሩ ይቀርባል። የአሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ ረዳቶችን በመቅጠር የአሰልጠኞችን አባላትን በማደራጀት ዝግጅታቸውን የጀመሩት አባ ጅፋሮች ለረጅም ዓመታት በክለቡ በግብ ጠባቂ አሰልጠኝ የነበረው መሐመድ ጀማል ወደ ድሬደዋ ከተማ ማቅናቱን ተከትሎ ከዚህ ቀደም የጅማRead More →

ዱላ ሙላቱ ጅማ አባ ጅፋር ‘ደመወዜን አልከፈለኝም’ በማለት ያቀረበው አቤቱታ በፌደሬሽኑ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አግኝቷል። ዱላ ሙላቱ ከመስከረም 1 2013 አንስቶ እስከ ሰኔ 30 2015 የሚያቆየው የሁለት ዓመት ውል ከጅማ አባ ጅፋር ጋር የነበረው ቢሆንም ከሚያዝያ 1 2014 ጀምሮ ግን ክለቡ ደመወዙን እየከፈለው እንደማይገኝ በመጥቀስ ለፌደሬሽኑ አቤቱታውን ማስገባቱ ይታወሳል። ጉዳዩንRead More →

የውድድር ዓመቱን በጅማ አባ ጅፋር ያሳለፈው መስዑድ መሐመድ ወደ ቀድሞ ቤቱ ሊመለስ እንደሆነ ተሰምቷል። በ2003 ኢትዮጵያ ቡና በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ የሊጉን ዋንጫ እንዲያነሱ ካስቻሉ ድንቅ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው መስዑድ መሐመድ ዳግመኛ በኢትዮጵያ ቡና መለያ ሊጫወት ነው። በወጣቶች እየተገነባ ያለው ቡድናቸውን ብስለት ባለው መስዑድ መሐመድ እንዲመራ በማሰብ አዲሱ የኢትዮጵያ ቡናRead More →

ከረፋዱ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና – ወልቂጤ ከተማ ስለጨዋታው “መውረዱን ያረጋገጠ ቡድን እንደመሆኑ በነፃነት እንደሚመጡ ጠብቀን ነበር ፤ በነፃነት የሚጫወት ቡድንን መግጠም ደግሞ በጣም አስቸጋሪ ነው። በመሆኑም ከዚህ ጨዋታ ሦስት ነጥብ ይዞ መጨረስ በጣም ጥሩ ነው።” ሱራፌል ዓወል ስላመከናት የፍ/ቅ/ምRead More →

በ29ኛ የጨዋታ ሳምንት የመክፈቻ በነበረው መርሐ-ግብር አምበሉ ጌታነህ ከበደን መልሰው ያገኙት ወልቂጤ ከተማዎች ጅማ አባ ጅፋርን በመርታት ደረጃቸውን አሻሽለዋል። ወልቂጤ ከተማዎች ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት ከሲዳማ ቡና ጋር ነጥብ ከተጋራው ስብስብ ሁለት ለውጥ ያደረጉ ሲሆን በዚህም ቤዛ መድህን እና ዮናታን ፍሰሃን አስወጥተው በምትካቸው ዮናስ በርታ እና ከሦስት ጨዋታዎች ቅጣት የተመለሰውን አምበላቸውንRead More →

የ29ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሦስት ጨዋታዎችን እንደሚከተለው ቃኝተናቸዋል። በዘንድሮ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ የዋንጫ ፉክክሩ እና ላለመውረድ ትንቅንቁ ቀጠሎ እስካለንበህ የ29ኛ ሳምንት ደረስ ደርሷል። እርግጥ ባሳለፍነው ሳምንት ከነገ ተጋጣሚዎች መካከል ሰበታ ከተማ እና ጅማ አባ ጅፋር ወደ ታችኛው የሀገሪቱ የሊግ እርከን መውረዳቸውን ቢያረጋግጡም አንደኛውን ቦታ ግን በሂሳባዊ ስሌት እስከ ደረጃ ሰንጠረዡRead More →

በ86ኛው ደቂቃ ቢኒያም ፍቅሬ ባስቆጠራት ግብ ወላይታ ድቻዎች የጅማ አባ ጅፋርን በሊጉ የመቆየት ተስፋን አጣብቂኝ ከከተቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ የሱፍ ዓሊ – ጅማ አባ ጅፋር ስለጨዋታው “በመጀመሪያው አጋማሽ ጨዋታው በፈለግነው መልኩ የሄደ ነበር ነገርግን በሁለተኛው አጋማሽ ግን በየ3(4) ቀናት ልዮነት እንደመጫወታችን በምንፈልገው መንገድRead More →

በሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻዎች ከመመራት ተነስተው ጅማ አባ ጅፋርን ሲረቱ የጅማ በሊጉ የመቆየት ነገር ወደ መጨረሻው ተጠግቷል። ጅማ አባ ጅፋሮች ባለፈው የጨዋታ ሳምንት በሲዳማ ቡና ከተረታው ስብስብ ላይ ባደረጓቸው ሦስት ለውጦች አካሉ አታሞ ፣ በላይ አባይነህ እና ዳዊት እስጢፋኖስን አስወጥተው በምትካቸው የዓብስራ ሙሉጌታ ፣ ሱራፌል ዓወል እና ቦናRead More →

ነገ ቀጥለው በሚደረጉት የሊጉ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ጅማ አባ ጅፋር ከ ወላይታ ድቻ የጨዋታ ቀኑ ረፋድ ላይ እየሰመጠ የሚገኘው ጅማ አባ ጅፋርን እና ቀድሞ የሰበሰባቸው ነጥቦችን እየመነዘረ የሚገኘው ወላይታ ድቻን ያገናኛል። ጅማ ከበላዩ ያለው ድሬዳዋ ዛሬ መሸነፉን ተከትሎ የመጨረሻ ዕድሉን ተጠቅሞ የስድስት ነጥብ ልዩነቱን ለማጥበብ በማሰብ ወደRead More →