የአሰልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባ ጅፋር 2-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ረፋድ ላይ የተከናወነው የሰባተኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከተጋጣሚ አሰልጣኞች ተከታዮቹም አስተያየቶች ተቀብሏል። አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው – ጅማ አባ ጅፋር ስለጨዋታው… የተሻለ ልምድ ካለው ቡድን ጋር ነውዝርዝር
ረፋድ ላይ የተከናወነው የሰባተኛው ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከተጋጣሚ አሰልጣኞች ተከታዮቹም አስተያየቶች ተቀብሏል። አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው – ጅማ አባ ጅፋር ስለጨዋታው… የተሻለ ልምድ ካለው ቡድን ጋር ነውዝርዝር
ሱፐር ስፖርት የጅማ እና ሰበታ ጨዋታ ከተጠናቀቀ በኋላ አሰልጣኞቹን እንዲህ አነጋግሯል። አሰልጣኝ አብርሀም መብራቱ – ሰበታ ከታማ ስለጨዋታው “ጥሩ ነበር ሜዳ ላይ የነበረን እንቅስቃሴ። በአጠቃላይ ሙሉ ለሙሉ ጨዋታውን ተቆጣጥረነው ነበር።ዝርዝር
ሰበታን ከጅማ በሚያገናኘው ጨዋታ ዙሪያ ቀጣዮቹን ነጥቦች አንስተናል። በሁለቱ የአዲስ አበባ ክለቦች ተከታታይ ሽንፈት የደረሰበት ሰበታ ወደ ድል ለመመለስ ከጅማ አባ ጅፋር ይገጥማል። በየጨዋታው ግቦችን እያስቆጠሩ የሚገኙት ሰበታዎች በሁለተኛው አጋማሽዝርዝር
ከዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ ሁለቱ አሰልጣኞች ተከታዮቹን አስተያየቶች ለሱፐር ስፖርት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ጳውሎስ ጌታቸው – ጅማ አባ ጅፋር ስለጨዋታው ኮምፓክት ሆነን ነው የተጫወትነው ፤ በመከላከሉ ላይ አዘንብለናል። ወደፊት የምንሄዳቸውዝርዝር
የጅማ እና ሀዋሳን ጨዋታ በዳሰሳችን እንዲህ ተመልክተነዋል። የጅማ አባ ጅፋር የውድድር ዓመት የሚቃናበት ጊዜ ቅርብ አይመስልም። ቡድኑ ከድሬዳዋው ጨዋታ በኋላ የተሟላ ልምምድ ሳይሰራ ለነገው ጨዋታ ደርሷል። ዛሬ ከሰዓትም በ10 ተጫዋቾችዝርዝር
Copyright © 2021