የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-1 ለገጣፎ ለገዳዲ
“ከዚም በላይ ግቦች ማስቆጠር ነበረብን” ዘሪሁን ሸንገታ “ውጤቱ ይገባቸዋል” ዘማርያም ወልደግዮርጊስ ዘርይሁን ሸንገታ – ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ጨዋታው ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ቀድሞ የወረደ ቡድን አይመስልም ፤ ጥሩ እግርኳስ ነው የሚጫወቱት። ለህልውናቸው እና ለሞያቸው ጠንክረው ስለተጫወቱ ጨዋታው ጠንካራ ነበር። ከጨዋታው ቀድመንም ጠንካራ እንደሚሆን ገምቼ ነበር። በጨዋታው ስላሳዩት እንቅስቃሴ በጨዋታው ብዙ ኳሶችRead More →