የአሰልጣኞች አስተያየት | ጅማ አባ ጅፋር 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን መርታት ከቻለበት ጨዋታ በኋላ አሰልጣኞች ሀሳባቸውን አካፍለዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለ ጨዋታው "ጥሩ ጨዋታ ነው፡፡ መጀመሪያ ስንገባም...
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
የጋቶች ፓኖም የቅጣት ምት ጎል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን 1-0 እንዲያሸንፍ አድርጋለች። ጅማ አባ ጅፋር ከሰበታ ከተማው ሽንፈት መልስ አራት ለውጦችን ሲያደርግ ሽመልስ ተገኝ...
የወላይታ ድቻ ክስ ውድቅ ተደርጓል
በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ የተጫዋች ተገቢነት ጋር ክስ አቅርቦ የነበረው ወላይታ ድቻ ክሱ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል፡፡ በተጠናቀቀው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ23ኛ የጨዋታ ሳምንት ወላይታ ድቻ...
ወላይታ ድቻ ቅዱስ ጊዮርጊስን ከሷል
ዛሬ ረፋድ ያለ ጎል ጨዋታውን ከወላይታ ድቻ ጋር ፈፅሞ የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ የተጫዋች ተገቢነት ክስ ቀርቦበታል፡፡ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ23ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 0-0 ወላይታ ድቻ
የረፋዱ ጨዋታ ያለ ጎል ከተገባደደ በኋላ አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ውጤቱ በዋንጫ ጉዞ ላይ ስለሚኖረው ተፅዕኖ “ያው ስለተፅዕኖ ሳይሆን...
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ከጦና ንቦቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በዕለቱ ተጠባቂ በነበረው መርሐግብር መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ጋር ጨዋታውን ያለግብ ፈፅሟል። ቅዱስ ጊዮርጊስ አዳማ ከተማን ከረታው የመጀመሪያ 11 ባደረጋቸው ሁለት ለውጦች ናትናኤል ዘለቀ...
ቅድመ ዳሰሳ | የ23ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች
ነገ በሚደረጉት የሊጉ ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ወላይታ ድቻ ይህ ጨዋታ በአዳማው ውድድር መጀመሪያ ላይ ቢሆን የበለጠ ከፍ ያለ ትርጉም...
የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-0 አዳማ ከተማ
ፈረሰኞቹ ካሸነፉበት የ07:00 ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች አስተያየት ሰጥተዋል። አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ስለጨዋታው ክብደት “ በጣም አስቸጋሪ ጨዋታ ነበር። ገና ስንጀምር ተናግሬያለሁ...
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በአዳማ ተፈትነው አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአዳማ ከተማ ጠንከር ያለ ፈተና ቢገጥመውም በመጀመሪያዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረች ግብ ውጤት አስጠብቆ በመውጣት ነጥቡን 50 አድርሷል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ሀዋሳ ከተማን ከረታው ስብስብ ሁለት...
ቅድመ ዳሰሳ | የ22ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የነገ ሦስት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ሀሳቦች አንስተናል።ፊ ሰበታ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ ከሽንፈት መልስ የሚገናኙት ሰበታ እና ሀዋሳ ባሉበት የፉክክር ደረጃ...