ባህርዳር ከተማዎች በወንድወሰን በለጠ ሦስት ጎሎች ታግዘው ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ የ4ለ1 ድል ተቀዳጅተዋል። ሳምንቱን የሚያሳርገው እና…
ቅዱስ ጊዮርጊስ

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህር ዳር ከተማ
ፈረሰኞቹን ከጣና ሞገዶቹ የሚያገናኘውን የሳምንቱ ተጠባቂ መርሐግብር የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ተሰናድተዋል። ከስምንት ሽንፈት አልባ መርሐግብሮች በኋላ…

ሪፖርት | ሀዲያ ሆሳዕና ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ አሸንፏል
ነብሮቹ በሄኖክ አርፊጮ የቅጣት ምት ጎል ፈረሰኞቹን 1ለ0 አሸንፈዋል። ሀዲያ ሆሳዕናዎች በ18ኛው ሳምንት ከአርባምንጭ ከተማ ጋር…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅሬታውን ለፌዴሬሽኑ አሰምቷል
በትናንትናው ዕለት በሸገር ደርቢ ጨዋታ ከቡናማዎቹ ጋር ያለ ጎል የተለያዩት ፈረሰኞቹ በዳኝነት ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለፌዴሬሽኑ…

ሪፖርት | ተጠባቂው የደርቢ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል
በደማቅ የደጋፊዎች ድባብ ታጅቦ የተደረገው እጅግ ተጠባቂው የደርቢ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች በመጨረሻ የሊጉ…

መረጃዎች | 70ኛ የጨዋታ ቀን
በታላቁ የሸገር ደርቢ የሚከፈተው የ18ኛው ሳምንት ነገ ይጀምራል፤ በዕለቱ የሚከናወኑ ጨዋታዎችን አስመልክተን ያዘጋጀናቸውን መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
👉 “ተጫዋቾችን ወደኋላ አፈግፍገው መጫወታቸው ለተጋጣሚ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ 👉 “በሸገር ደርቢ ጥሩ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
ፈረሰኞቹ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን 2-0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። ወላይታ ድቻ…

መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…