አቤል ያለው ወደ ሌላ ክለብ ሊያመራ ነው

በቅርቡ ከመቻል ጋር ስምምነት አድርጎ የነበረው አቤል ያለው ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ ለማምራት ከጫፍ ደርሷል። ከኢትዮጵያ…

ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአጥቂ አማካኝ ስፍራ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል

ባሳለፍነው የውድድር አመት የከፍተኛ ሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ መዳረሻው ፈረሰኞቹ ጋር ሆኗል። አጥቂውን ቡአይ ኩዌት፣ አማካዩን…

ፈረሰኞቹ የአማካያቸውን ውል አድሰዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ የአማካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። አጥቂውን ቡአይ ኩዌት፣ አማካዩን አበባየሁ ዮሐንስ ፣ የመስመር ተከላካዩን…

ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመሃል ተከላካዩን የግላቸው አድርገዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በስሑል ሽረ ቆይታ የነበረው ተጫዋች ወደ ፈረሰኞቹ አቅንቷል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ መሪነት ለ2018…

መድኖች አጥቂ ለማስፈረም ተቃርበዋል

በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ያለፈውን ሁለት ዓመት ያገለገለው አጥቂ ወደ ኢትዮጵያ መድን አምርቷል። በአዳማ ከተማ ቅድመ ውድድር…

ፈረሰኞቹ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርመዋል

ቅዱስ ጊዮርጊሶች ተጫማሪ ሁለት ተጫዋቾችን የግላቸው አድርገዋ። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት ፈረሰኞቹ ለቀጣዩ የውድድር ዘመን ቡድናቸውን…

ፈረሰኞቹ የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል

ዛሬ ወደ ዝውውር ገበያው የገቡት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የመጀመሪያ ተጫዋቻቸውን ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት…

ፈረሰኞቹ የአጥቂያቸውን ውል አራዘሙ

ዘግይተውም ቢሆን ወደ ዝውውሩ የገቡት ፈረሰኞቹ የነባር ተጫዋቻቸውን ውል አራዝመዋል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚሰለጥኑት ፈረሰኞቹ ለከርሞ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ከጦሩ ነጥብ ተጋርተዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መቻል 1ለ1 በሆነ ውጤት ነጥብ በመጋራት የውድድር ዓመቱን ጨርሰዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፍነው ጨዋታ…

ሪፖርት | ንግድ ባንክ እና ቡናማዎቹ ነጥብ በመጋራት ውድድራቸውን ጨርሰዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ኢትዮጵያ ቡና ጨዋታቸውን 2ለ2 በሆነ ውጤት በማጠናቀቅ  የውድድር ዓመታቸውን በአቻ ውጤት ዘግተዋል።…