ፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር አይቀጥሉም

በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በጎፈሬ መካከል በትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ዙርያ የተሰጠው ዝርዝር ጋዜጣዊ መግለጫ

👉 “እጅግ እየተሳካለት ከመጣ ድርጅት ጋር ትስስር መፍጠራችን ያስደስተናል።” አቶ ነዋይ በየነ 👉 “ቅዱስ ጊዮርጊስን በሚመጥን…

ፈረሰኞቹ ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርበዋል

ባለፉት ዓመታት በሀምበሪቾ ቆይታ ያደረገው የመስመር አጥቂ ማረፊያው ቅዱስ ጊዮርጊስ ለመሆን ተቃርቧል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት…

ፈረሰኞቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው አስፈረሙ

የዓብስራ ሙልጌታ ከአራት ዓመታት በኋላ ወደ አሳዳጊ ቡድኑ ተመልሷል። በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመሩ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን…

ፈረሰኞቹ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ሊጀምሩ ነው

የቀድሞው አሰልጣኛቸውን ዳግም ያገኙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በቢሾፍቱ ከተማ ማከናወን ይጀምራሉ። ያለፈውን የውድድር ዘመን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሦስተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

አሰልጣኝ ፋሲል ተካለልኝን ቅጥር ከሰዓታት በፊት ይፋ ያደረጉት ፈረሰኞቹ ሦስተኛ ፈራሚያቸው ታውቋል። ከተከታታይ ሁለት የሊግ የዋንጫ…

ፈረሰኞቹ የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ዳግም አግኝተዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝን በይፋ ሾሟል። ለ2017 የውድድር ዘመን አዲስ አሰልጣኝ ለመሾም እንቅስቃሴ ላይ የሚገኙት…

ፈረሰኞቹ የመስመር አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል

በከፍተኛ ሊጉ ጥሩ ጊዜ ያሳለፈው የመስመር አጥቂ ማረፊያው ፈረሰኞቹ ቤት ሆኗል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ለከርሞ ቡድናቸውን ለማጠናከር…

ፈረሰኞቹ የመጀመርያ ፈራሚያቸውን ለማግኘት ተቃርበዋል

ፈረሰኞቹ በቀድሞው የታዳጊ ቡድን ተጫዋቻቸው በመጀመር ወደ ዝውውር ገብያው ገብተዋል። በሊጉ ደማቅ ታሪክ ካላቸው ክለቦች ቀዳሚ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጎል ዝናብ በማውረድ ዐፄዎቹን ረተዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 4ለ0 በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን በድል ቋጭቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ፈረሰኞቹ ከኢትዮጵያ ቡና…