የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ሀዋሳ ከተማ
“ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል እና የሀዋሳ ከተማ ከተማ 1ለ1 ከተጠናቀቀ በኋላ የሀዋሳው አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ አስተያየት ሳይሰጡ ከሜዳ በመውጣታቸው ከመቻሉ አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ጋር ያደረግነውን ቆይታ እንዲህ አዘጋጅተነዋል። ስለ ጨዋታው… “ወደ ሜዳ የመጣነው ሦስት ነጥብ ለመውሰድ ነው። ሜዳRead More →