የተቀጡ ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማድረግ ይችላሉ?

በፋይናንስ አሰራር ተቆጣጣሪ ኮሚቴ ጠንከር ያለ ቅጣት የተጣለባቸው የአራት ክለቦች 15 ተጫዋቾች የ20ኛ ሳምንት ጨዋታ ማከናወን…

ዮሴፍ ታረቀኝ አዲስ ክለብ ለማግኘት ተቃርቧል

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሎ የቆየው ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በቡናማዎቹ አሸናፊነት ተጠናቋል

ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት ወሳኝ ሦስት ነጥብ ተጎናጽፏል። ኢትዮጵያ ቡና ሸገር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 1-0 መቻል

በምሽቱ መርሃግብር በውጤት አልባ ጉዞ ውስጥ የሰነበቱት ሀዋሳ ከተማዎች በሰንጠረዡ አናት እየተፎካከረ የሚገኘውን መቻልን ከረቱበት ጨዋታ…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ከ12 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

ሐይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ግሩም የቅጣት ምት ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። መቻል ባሳለፍነው…

መረጃዎች | 68ኛ የጨዋታ ቀን

በ17ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ባህር ዳር ከተማ

በጉጉት ከተጠበቀው እና በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለአሸናፊ ተጠናቋል

መቻልን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሃግብር 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ያለአሸናፊ ተጠናቋል። መቻል በ15ኛው…

መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን

የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ ፍልምያ ጨምሮ በ16ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 መቻል

የአስራ አምስተኛ ሳምንት ማሳረጊያ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና መቻልን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች…