ቅዳሜ ጥቅምት 29 ቀን 2012 FT’ ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-2 መከላከያ 66′ ዛቦ ቴጉይ 45′ ፍሪምፖንግ (ራሱ…
Continue Readingመቻል
በዓለምነህ ግርማ እና መከላከያ ጉዳይ ዙሪያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔን ሰጠ
በመከላከያ ቀሪ የአንድ ዓመት ኮንትራት እየቀረው በክለቡ ለመሰናበት መገደዱን በመግለፅ ለፌዴሬሽኑ ቅሬታ ያቀረበው ዓለምነህ ግርማ ውሳኔ…
ከፍተኛ ሊግ | መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
በከፍተኛ ሊግ ተሳታፊ መሆኑ የተረጋገጠው መከላከያ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። በአዳማ ተስፋ ቡድን እና ገላን ከተማ…
መከላከያ ካስፈረማቸው ተጫዋቾች መለያየት ጀምሯል
መከላከያ ከሦስት ተጫዋቾች መለያየቱ ሲረጋገጥ በቀጣይ ቀናትም ከሌሎች ተጫዋቾች ይለያያል ተብሎ ይጠበቃል። የፕሪምየር ሊጉ ፎርማት ወደ…
ምንተስኖት አሎ እና መከላከያ ሊለያዩ ነው
በክረምቱ የዝውውር መስኮት ፊርማውን ለመከላከያ ያኖረው ምንተስኖት አሎ ከክለቡ ጋር በስምምነት ለመለያየት ከጫፍ እንደደረሰ ታውቋል። ባሳለፍነው…
መከላከያ ፌዴሬሽኑ አስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጠው ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የህግ አግባብን ተከትሎ ባለመወሰኑ ምክንያት የውሳኔው መቀያየር በክለባችን ላይ ከፍተኛ ተፅእኖ ያሳደረ በመሆኑ አስቸኳይ ምላሽ…
“ለፕሪምየር ሊጉ ነው እየተዘጋጀን ያለነው” ኮሎኔል ደረጀ መንግስቱ – የመከላከያ ክለብ ፕሬዝዳንት
ከ2011 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የወረደው መከላከያ በፎርማት ለውጡ ውሳኔ መሠረት ዘንድሮ በሊግ ተሳታፊነቱ እንደሚቀጥል ተገልፆ የነበረ…
ሴቶች ዝውውር | መከላከያ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የቀድሞው የክለቡን ተጫዋች ሰለሞን ታደለን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠረ በኃላ ትላንት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሞ የነበረው መከላከያ…
ሴቶች ዝውውር | መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ ሲሾም አምስት ተጫዋቾችን አስፈርመ
በሴቶች እግርኳስ ጠንካራ ተፎካካሪ ከሚባሉት ክለቦች አንዱ የሆነው መከላከያ አዲስ አሰልጣኝ በመቅጠር በዛሬው ዕለት ደግሞ የአምስት…
መከላከያ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እንደሚቆይ ማረጋገጫ ያገኘው መከላከያ ዛሬ ሁለት ተጫዋቾችን በማስፈረም የአዲስ ተጫዋቾችን ቁጥር አስር አድርሷል።…