ፊሊፕ ኦቮኖ ወደ አሰልጣኝነት ገብቷል

ከመቐለ 70 እንደርታ ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው ግብ ጠባቂ በ31 ዓመቱ ጓንቱን ሰቅሏል። በ2010 የደቡብ አፍሪካውን…

መቐለ 70 እንደርታ የዝውውር መስኮቱ ሦስተኛ ፈራሚ ለማግኘት ተቃርቧል

ካሜሮናዊው አጥቂ ምዓም አናብስቱን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ቀደም ብለው በሲዳማ ቡና ቆይታ የነበራቸው ጋናዊው አማካይ ኢማኑኤል…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መድንን ለመቀላቀል ተስማምቶ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ሲሠራ የሰነበተው ግብ ጠባቂ ምዓም አናብስትን መቀላቀሉ እርግጥ ሆኗል። ከሦስት…

ጋናዊው የተከላካይ አማካይ ምዓም አናብስትን ተቀላቀለ

መቐለ 70 እንደርታ አማካዩን ሲያስፈርም የተጣለበት እገዳም ተነስቷል። በዝውውር መስኮቱ ተሳትፎ ሳያደርጉ የቆዩት መቐለ 70 እንደርታዎች…

የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?

አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…

ሪፖርት| ምዓም አናብስት ከአራት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

የቦና ዓሊ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ መቐለ 70 እንደርታን አሸናፊ አድርጋለች። አርባምንጭ ከተማዎች አዳማ ላይ ድል ከተቀዳጀው…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | አርባምንጭ ከተማ ከ መቐለ 70 እንደርታ

የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ ከሆኑት መርሐ-ግብሮች ውስጥ ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ የሚያደርጉት ጨዋታ ረፋድ ላይ ይካሄዳል። በመጀመርያው…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ምዓም አናብስቶቹን ረምርመዋል

ሰባት ጎሎች እና ሦስት የፍፁም ቅጣት ምቶችን ባስመለከተን ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ በፕሪምየር ሊጉ ለመጀመሪያ ጊዜ…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | መቐለ 70 እንደርታ ከ ሀዋሳ ከተማ

ምዓም አናብስት እና ሐይቆቹ የሁለተኛውን ዙር የመጀመሪያ ድል ለማግኘት የሚያደርጉት ጨዋታ በሁለቱም ቡድኖች ባለው የውጤት አስፈላጊነት…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለተኛውን ዙር በድል ጀምሯል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሳይመን ፒተር የመጀመሪያ አጋማሽ ብቸኛ ግብ መቐለ 70 እንደርታን በማሸነፍ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል።…