የሴቶች ገፅ | ባለ ክህሎቷ አማካይ ቅድስት ቦጋለ

በኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ውስጥ ድንቅ ክህሎት አላቸው ከሚባሉት መካከል ነች። ብዙሀኑ የስፖርት ቤተሰቦች በደደቢት ስትጫወት አውቀዋታል።…

ናይጄሪያዊው አጥቂ በዛሬው ዕለት ከመቐለ ጋር ለመቀጠል ፊርማውን አኖረ

ኦኪኪ አፎላቢ በዛሬው ዕለት ለተጨማሪ አመት በመቐለ 70 እንደርታ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል፡፡ በ2010 ከጅማ አባጅፋር ጋር…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት የአስራ ሰባት ተጫዋቾችን ውል ያደሱት መቐለ 70 እንደርታዎች በዛሬው ዕለት አምስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርመዋል፡፡…

መቐለ 70 እንደርታዎች ሁለገቡን ተጫዋች ለማስፈረም ተስማሙ

ሰለሞን ሀብቴ ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለማምራት ተስማምቷል። በግራ መስመር ተከላካይነት እና በአማካይነት መጫወት የሚችለው ሰለሞን…

መቐለ 70 እንደርታዎች የወሳኝ ተጫዋቻቸው ውል ለማራዘም ተስማሙ

የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት መቐለዎች ከሳምንታት ድርድር በኋላ የአጥቂ አማካያቸው ያሬድ…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለውን ውል ያጠናቀቀው በረከት አማረ ወደ መቐለ አምርቷል። የእግርኳስ ሕይወቱን በወልዋሎ ጀምሮ ወደ…

ነፃነት ገብረመድህን ወደ ምዓም አናብስት ማምራቱ እርግጥ ሆኗል

ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለመዘዋወር በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው የስሑል ሽረው ወጣት አማካይ ነፃነት ገብረመድህን ዛሬ…

መቐለ 70 እንደርታ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማምቷል

ምዓም አናብስት የሦስት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በትናንትናው ዕለት ወደ እንቅስቃሴ ገብተው የአምስት ተጫዋቾች ውል…

ምዓም አናብስት ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተቃርበዋል

የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ውል በማራዘም እንቅስቃሴያቸው የጀመሩት መቐለዎች ቀደም ብለው የአምስት ተጫዋቾች ውል ማራዘማቸው ይታወቃል። አሁን…

መቐለ 70 እንደርታ የአምስት ተጫዋቾች ውል አራዘመ

ባልተለመደ መልኩ ከሌሎች ክለቦች ዘግይተው ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ በመግባት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት የአምስት ተጫዋቾች ውል…