መቐለ 70 እንደርታ ደብዳቤ አስገብቷል

መቐለ 70 እንደርታ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ደብዳቤ ልኳል። ከቀናት በፊት በየአብሥራ ተስፋዬ ጉዳይ ቅጣት የተጣለበት…

ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል

የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ነብሮቹ ከከፍተኛ ሊግ አንድ ተጫዋች አግኝተዋል

ሀድያ ሆሳዕናዎች አንድ አማካይ ተጫዋች ከከፍተኛ ሊግ ማግኘታቸው ታውቋል። በአሰልጣኝ ግርማ ታደሰ እየተመሩ  በዘንድሮው የመጀመርያው ዙር…

ንግድ ባንክ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋች ለማስፈረም ተቃርቧል

የዓምና የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከከፍተኛ ሊጉ ሦስት ተጫዋቾን የግሉ ለማድረግ ተቃርቧል። በአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ…

ወላይታ ድቻ ከአጥቂው ጋር በስምምነት ተለያይቷል

የጦና ንቦቹ ከአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ጋር በጋራ ስምምነት መለያየታቸው ታውቋል። ወደ ቀድሞው ክለቡ በመመለስ ላለፉት አንድ…

ፋሲል ገብረሚካኤል አዲስ ክለብ ለመቀላቀል ተቃርቧል

ከሁለት ቀናት በፊት ከስሑል ሽረ ጋር የተለያየው ግብ ጠባቂ ሌላኛውን የሊጉ ክለብ ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል። ስሑል…

ዐበይት ጉዳዮች 5 | የማይቀመሰው የመድን ጥምረት!

በግማሹ የውድድር ዓመት ምርጡ ውህደት የነበረው የኋላ ጥምረት… በጥምረት ረገድ እንደ የኢትዮጵያ መድን የተከላካይ ክፍል ውጤታማ…

ፋሲል ገብረሚካኤል እና ስሑል ሽረ ተለያይተዋል

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ስሑል ሽረን ተቀላቅሎ የነበረው ግብ ጠባቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት…

ከፍተኛ ሊግ  | ዱራሜ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊጉ የምድብ “ሀ” ተካፋዩ ክለብ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል። በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ “ሀ” ተወዳዳሪ…

ዮሴፍ ታረቀኝ አዲስ ክለብ ለማግኘት ተቃርቧል

በዘንድሮው የውድድር ዓመት ሀዋሳ ከተማን ተቀላቅሎ የቆየው ዮሴፍ ታረቀኝ ወደ ሌላኛው የሊጉ ክለብ የሚያደርገውን ዝውውር ለማጠናቀቅ…