መረጃዎች | 68ኛ የጨዋታ ቀን

በ17ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 3-1 ባህር ዳር ከተማ

ተጠባቂው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና የበላይነት መጠናቀቁን ተከትሎ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል። አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ቡናማዎች ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

በምሽቱ ተጠባቂ መርሃግብር ቡናማዎች የጣናውን ሞገድ በመርታት ዳግም ወደ ድል መመለስ ችለዋል። ኢትዮጵያ ቡና በ16ኛው ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

👉 “ተጫዋቾችን ወደኋላ አፈግፍገው መጫወታቸው ለተጋጣሚ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ 👉 “በሸገር ደርቢ ጥሩ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

ፈረሰኞቹ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን 2-0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። ወላይታ ድቻ…

መረጃዎች | 67ኛ የጨዋታ ቀን

በ17ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ወላይታ ድቻ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ የጦና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

”አጋጣሚዎችን የማትጠቀም ከሆነ እንደዚህ ዋጋ ትከፍላለህ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”በስተመጨረሻ ሰዓት ደግሞ ይሄንን ድል በማድረጋችን ስሜቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል

በምሽቱ መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው አንሰራርተዋል። በመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ

“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የጨዋታ ሳምንቱ መክፈቻ መርሐግብር በአቻ ውጤት ተጠናቋል። መቐለ 70 እንደርታዎች አዳማ ከተማን ካሸነፈው ቋሚ አሰላለፍ ሶፎንያስ…