ከፍተኛ ሊግ | ሰበታ ከተማ በርካታ ተጫዋቾችን በማስፈረም ዝግጅት ጀምሯል
አሰልጣኝ ታዬ ናኒቻን የቀጠረው ሰበታ ከተማ አስራ አራት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የስድስት ነባር ተጫዋቾችን ውልም አድሷል፡፡ ከተጠናቀቀው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን ከወረዱ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ሰበታ ከተማ በከፍተኛ ሊጉ ለሚያደርገው ጠንካራ ጉዞው አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ መቀላቀል ጀምሯል፡፡ አሰልጣኝ ታዬ ናኒቻን በቅርቡ የሾመው ክለቡ አስራRead More →