በዘንድሮ ፕሪምየር ሊግ ስንት ክለቦች ይወርዳሉ?
በ13 ክለቦች መካከል ለመደረግ የተቃረበው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወራጅ እና በ2014 ውድድር ለመሳተፍ ከከፍተኛ ሊግ የሚያድጉ ክለቦች ስንት እንደሆኑ ታውቋል። በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉት መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩዝርዝር
በ13 ክለቦች መካከል ለመደረግ የተቃረበው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወራጅ እና በ2014 ውድድር ለመሳተፍ ከከፍተኛ ሊግ የሚያድጉ ክለቦች ስንት እንደሆኑ ታውቋል። በትግራይ ክልል መቀመጫቸውን ያደረጉት መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩዝርዝር
በመቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የሚገኙ ተጫዋቾችን የተመለከተ አዲስ የዝውውር ደንብ መውጣቱ ታውቋል። እንደ ስሑል ሽረ ሁሉ በ2013 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመሳተፋቸው ነገር ያከተመ የሚመስለው መቐለዝርዝር
የመሐል ተከላካዩቹ አሌክስ ተሰማ እና አሚኑ ነስሩ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ተስማሙ፡፡ በዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ የመሳተፋቸው ጉዳይ ያከተመ የሚመስለው የትግራይ ክልል ክለቦች ተጫዋቾች ወደተለያዩ ክለቦች እያመሩ ይገኛሉ። በእነኚህ ክለቦችዝርዝር
ላለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት መቐለ 70 እንደርታን በአምበልነት የመራው ሚካኤል ደስታ ከክለቡ ጋር ተለያይቶ ለስሑል ሽረ ፊርማውን አኑሯል። የእግርኳስ ሕይወቱን በመቐለ ጀምሮ ወደ ጣልያን በማምራት በሃገሪቱ የታዳጊ ቡድኖች ቆይታ አድርጎዝርዝር
የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ለወራት የቆየው የደሞዝ ጥያቄያችን አልተመለሰም በማለት ቅሬታቸው እያሰሙ ይገኛል። በርካታ ክለቦች ከወርሀዊ የደመወዝ ክፍያ ጋር በተገናኘ ጥያቄ እየተነሳባቸው ይገኛል፡፡ ከነዚህም ክለቦች መካከል በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተወዳደረ የሚገኘውዝርዝር
Copyright © 2021