ስሑል ሽረዎች የአምስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቅቀዋል

ስሑል ሽረዎች ዕግዳቸው ተነስቶ አምስት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል። በሁለት ተጫዋቾች ውዝፍ ደሞዝ…

የተከላካዩ አሁናዊ ሁኔታ

የነጻነት ገብረመድኅን ጉዳይ መቋጫ ለማግኘት ተቃርቧል። በውድድር ዓመቱ አጋማሽ የዝውውር መስኮት አነጋጋሪ ከነበሩ የዝውውር ሂደቶች አንዱ…

የታገዱ ክለቦች እነማን ናቸው?

አምስት ክለቦች ዝውውር እንዳይፈጽሙ ታግደዋል። አምስት ክለቦች በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዝውውር እንዳይፈጽሙ ዕግድ ተጥሎባቸዋል። በ2016 የውድድር…

ስሑል ሽረ ከአምበሉ ጋር ተለያይቷል

ነጻነት ገብረመድኅን ከስሑል ሽረ ጋር መለያየቱ እርግጥ ሆኗል። ባለፈው ክረምት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ለቆ ስሑል ሽረን በመቀላቀል…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪኮች በያሬድ የማነ ብቸኛ ግብ ስሑል ሽረን አሸንፈዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ስሑል ሽረን ያገናኘው የምሽቱ መርሐግብር በኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በኢዮብ ሰንደቁ ባሳለፍነው…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች |  ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ስሑል ሽረ

ሁለት ተከታታይ ሽንፈት የገጠማቸው ቡድኖች በሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ድል ለማግኘት የሚፋለሙበት ጨዋታ የዕለቱ ሁለተኛ መርሐግብር ነው…

ሪፖርት | አዲሱ ፈራሚ ለንግድ ባንክ ጣፋጭ ሦስት ነጥብን አስገኝቷል

ከዕረፍት መልስ ተቀይሮ በገባው አዲሱ ፈራሚያቸው ዘላለም አበበ ጎል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ስሑል ሽረን 1ለ0 በመርታት…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ስሑል ሽረ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ከ21ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሐ ግብሮች መካከል በሁለት የተለየ የውጤት ጎዳና በመጓዝ የሚገኙ ቡድኖችን የሚያገናኛው…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ሁለተኛውን ዙር በድል ጀምሯል

የኮንኮኒ ሀፊዝ ብቸኛ የግንባር ጎል ኢትዮጵያ ቡና ስሑል ሽረን በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ 1ለ0 አሸናፊ እንዲሆን…

ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | ስሑል ሽረ ከ ኢትዮጵያ ቡና

በ20ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት መርሐ ግብሮች መካከል ስሑል ሽረ እና ኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ጨዋታ ዙሪያ…