በሦስቱ የትግራይ ክልል ክለብ ተጫዋቾች ዙርያ አዲስ የዝውውር ደንብ ተዘጋጀ

በመቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ የሚገኙ ተጫዋቾችን የተመለከተ አዲስ የዝውውር ደንብ መውጣቱ ታውቋል።…

​ወልቂጤ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን ለማስፈረም ተስማማ

የመሐል ተከላካዩቹ አሌክስ ተሰማ እና አሚኑ ነስሩ ወልቂጤ ከተማን ለመቀላቀል ተስማሙ፡፡  በዘንድሮው የቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ላይ…

​አራት የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ወደ አዳማ ከተማ አምርተዋል

ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ እንደማይሳተፍ በክለቡ አሰልጣኝ ሲሳይ አብረሀም አማካኝነት ለተጫዋቾቹ በመገለፁ አራት የቡድኑ ተጫዋቾች ወደ…

​ስሑል ሽረ በፕሪምየር ሊጉ አለመሳተፉ እርግጥ ሆኗል

በአሠልጣኝ ሲሳይ አብርሃ የሚመሩት ስሑል ሽረዎች በ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመሳተፋቸው ነገር አክትሞለታል። በወቅታዊ የሀገራዊ…

​በወቅታዊ ሁኔታ የመሳተፉ ነገር አጠራጣሪ የነበረው ክለብ በፕሪምየር ሊጉ እንደሚሳተፍ ተረጋገጠ

የ2013 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ከዚህ ቀደም ባልነበሩ የተለያዩ በጎ ነገሮች ታግዞ የፊታችን ታኅሣሥ ሦስት ቀን በይፋ እንደሚጀመር…

ሚካኤል ደስታ ወደ ስሑል ሽረ አምርቷል

ላለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት መቐለ 70 እንደርታን በአምበልነት የመራው ሚካኤል ደስታ ከክለቡ ጋር ተለያይቶ ለስሑል ሽረ…

ስሑል ሽረ ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ስሑል ሽረ የ29 ዓመቱን ዩጋንዳዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ፡፡ የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር ለተጫዋቾቻቸው የኮቪድ 19 ምርመራን…

ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ወደ ዝውውር የገባው ስሑል ሽረ ሁለት ተጫዋች አስፈርሟል፡፡ ደሳለኝ ደባሽ ወደ ቀድም ክለቡ የሚመልሰውን…

የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ቅሬታን እያሰሙ ይገኛሉ

የስሑል ሽረ ተጫዋቾች ለወራት የቆየው የደሞዝ ጥያቄያችን አልተመለሰም በማለት ቅሬታቸው እያሰሙ ይገኛል። በርካታ ክለቦች ከወርሀዊ የደመወዝ…

“የዘመናችን ክዋክብት ገፅ” ከረመዳን የሱፍ ጋር…

በስሑል ሽረ እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የተሳኩ ጊዜያትን እያሳለፈ የሚገኘው ወጣቱ የግራ መስመር ተከላካይ ረመዳን የሱፍ…