በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ሁለት ተቀራራቢ ነጥብ ያላቸው ቡድኖች የሚያገናኘው ይህ ጨዋታ ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ስለዚህ ጨዋታ ያዘጋጀናቸው አጫጭር መረጃዎችም እንደሚከትለው አዘጋጅተነዋል። ወልቂጤ ከነማን ሦስት ለሁለት ካሸነፉ በኋላ በቀሩት አራት የሊግ ጨዋታዎችRead More →

“ምንም እንኳን ዝናቡ ቆመ እንጂ ሜዳው ጉልበት እና ኃይል የሚጠይቅ ነው” አሰልጣኝ ስዩም ከበደ “ሜዳው ከነበረበው ጭቃማነት አንፃር በጣም ጉልበት የሚጨርስ እና እልህ አስጨራሽ ነው” አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ትናንት በዝናብ ተቋርጦ የነበረው እና ዛሬ ቀትር በሁለተኛው አጋማሽ በበርካታ ደጋፊዎች መካከል የተደረገው የሲዳማ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ጎል ከተጠናቀቀRead More →

ትላንት በዝናብ ተቋርጦ ዛሬ በሁለተኛው አጋማሽ የቀጠለው የወላይታ ድቻ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታ 0-0 ተቋጭቷል። ሲዳማ ቡና በፋሲሉ ድላቸው የተጠቀሙትን ቋሚ አሰላለፍ ቅያሪን ሳያደርጉ ለጨዋታው ሲቀርቡ ከቅዱስ ጊዮርጊሱ ሽንፈት አንፃር ወላይታ ድቻዎች ቅጣት ባሰሰተናገደው ያሬድ ዳዊት ምትክ አናጋው ባደግን ተክተው ጀምረዋል። የቡድኖቹ ጨዋታ ከጀመረ ከአምስት ደቂቃዎች በኋላ በጣለው ከባድ ዝናብRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 26ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር በ 33 ነጥቦች 10ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡትን ድሬዳዋ ከተማዎች በ 37 ነጥቦች 4ኛ ደረጃ ላይ ከተቀመጡት ፋሲል ከነማዎች ሲያገናኝ ለተመልካች ማራኪ የሆነ ፉክክር እንደሚደረግበት የሚጠበቀው ጨዋታ ቀንRead More →

“ከትልቅ ቡድን ጋር በቁጥር አንሶ መጫወት በጣም ከባድ ነው።” አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም “በዚህ ጭቃማ ሜዳ ተጫውቶ ማሸነፍ ትልቅ ነገር ነው።” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወላይታ ድቻን ካሸነፈበት እና መሪነቱን ካሰፋበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ስለ ጨዋታው… “ጨዋታው በጣም ጥሩ ነበር ኳስRead More →

ፈረሰኞቹ የጦና ንቦቹን 2ለ1 በመርታት መሪነታቸውን በአምስት ነጥቦች አስፍተዋል። ሁለቱ ቡድኖች በ24ኛው ሳምንት የሊጉ ጨዋታቸው ከተጋጣሚያቸው ጋር ነጥብ በተጋሩባቸው ወቅት ከተጠቀሙት አሰላለፍ በተመሳሳይ የአንድ ተጫዋች ለውጥን አድርገዋል። ወላይታ ድቻ አናጋው ባደግን በደጉ ደበበ ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ በበኩላቸው ዳዊት ተፈራን በአቤል ያለው ለውጠዋል። ተመጣጣኝ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴን ካልሆነ በስተቀር ከሙከራዎች አኳያRead More →

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ወሳኝ የሆኑትን የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በእስካሁኑ ግንኙነታቸው የአቻ ውጤት የማያውቃቸው ባህር ዳር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ዘንድሮ በርካታ ግቦችን የሚያስቆጥር እና ጥቂት ግቦች የሚያስተናግድ ቡድን ባህሪን ተላበሰው ነገ 09:00 ሲል ለሁለተኛ ዙር ጨዋታ ይገናኛሉ። ባሳለፍናቸው ሁለት የጨዋታ ሳምንታትRead More →

ደካማ እንቅስቃሴ እና ጥቂት የግብ ሙከራዎች የታየበት የአርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ ያለ ግብ ተፈፅሟል። አዞዎቹ ባለፈው ሳምንት ከፋሲል ከነማ ጋር አቻ ከተለያየው ስብስብ ወርቅይታደስ አበበ ፣ አበበ ጥላሁን እና ኤሪክ ካፓይቶን በአካሉ አትሞ ፣ ቡታቃ ሸመና እና አህመድ ሁሴን ለውጠው ጨዋታውን ጀምረዋል። የጦና ንቦች በበኩላቸው ከአዳማ ከተማ ጋርRead More →

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን በተመለከተ የቅድመ መረጃዎችን እንደሚመለከተው አሰናድተናል። አርባምንጭ ከተማ ከወላይታ ድቻ በ7 ነጥቦች እና በ3 ደረጃዎች ተበላልጠው የተቀመጡት እንዲሁም ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት በተመሳሳይ የአንድ አቻ ውጤት ያስመዘገቡት አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ድቻ ነገ እርስ በእርስ የሚያደርጉት ጨዋታ ከወራጅ ቀጠናው ለመውጣት እና የሊጉን የወገብRead More →

ወላይታ ድቻ እና አዳማ ከተማ 1-1 ተለያይተዋል። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ስብስብ ምንም ለውጥ ሳያደርጉ ወደ ሜዳ ሲገቡ አዳማ ከተማዎችም አቻ ከተለያየው አሰላለፍ ጀሚል ያዕቆብበ አዲስ ተስፋዬ ቀይረው ወደ ሜዳ ገብተዋል። ሁለት የተለያዩ አቀራረብ ይዘው የቀረቡ ቡድኖች ያገናኘው ጨዋታ በንፁህ የግብ ዕድል ፈጠራ ረገድ ጥቂት ዕድሎች የተፈጠሩበት ነበር። በአጋማሹRead More →