ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ከድል ጋር ሲታረቅ የጅማ አባ ጅፋር መጨረሻ ቀርቧል
በሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻዎች ከመመራት ተነስተው ጅማ አባ ጅፋርን ሲረቱ የጅማ በሊጉ የመቆየት ነገር ወደ መጨረሻው ተጠግቷል። ጅማ አባ ጅፋሮች ባለፈው የጨዋታ ሳምንት በሲዳማ ቡና ከተረታው ስብስብ ላይ ባደረጓቸው ሦስት ለውጦች አካሉ አታሞ ፣ በላይ አባይነህ እና ዳዊት እስጢፋኖስን አስወጥተው በምትካቸው የዓብስራ ሙሉጌታ ፣ ሱራፌል ዓወል እና ቦናRead More →