ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን አግኝቷል

የአራተኛው ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን አንድ ለምንም አሸናፊነት ተጠናቋል። ወላይታ ድቻ ባለፈው የጨዋታ ሳምንት ከኢትዮ…

መረጃዎች | 16ኛ የጨዋታ ቀን

አራተኛ የጨዋታ ሳምንት ፍፃሜውን የሚያገኝባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ተሰናድተዋል። ፋሲል ከነማ ከ መቻል…

ሪፖርት | በሦስት ደቂቃዎች ልዩነት የተቆጠሩ ሁለት ግቦች ድቻ እና ኤሌክትሪክን አቻ አለያይተዋል

ወላይታ ድቻ እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠሩት አንድ አንድ ጎል አንድ ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል። ፋሲል…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ከቀትር በኋላ የሚደረጉ የሦስተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

ወላይታ ድቻ በነበረው ስያሜ ይቀጥላል

ብዙ ውዝግብ አስነስቶ የቆየው የወላይታ ዲቻ ስያሜ ለውጥ ጉዳይ መፍትሔ ያገኘ ይመስላል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን የብሔር…

ሪፖርት | ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና አቻ ተለያይተዋል

የዕለቱ የመጀመሪያ በነበረው መርሐ-ግብር ድቻ እና ኢትዮጵያ ቡና የውድድር ዘመኑን የመጀመሪያ ያለ ግብ በአቻ ውጤት የተጠናቀቀውን…

የሦስተኛ ቀን የሊጉ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች

በመጀመሪያው ሳምንት የሊጉ የሦስተኛ ቀን ውሎ የሚደረጉ ሁለት ፍልሚያዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አጠናክረናል። ወላይታ ድቻ ከ…

Continue Reading

ወላይታ ድቻ ስያሜው ላይ ማስተካከያ አድርጓል

ከዚህ ቀደም ወላይታ ድቻ ስፖርት ክለብ በሚል ስያሜ ይታወቅ የነበረው ክለብ ከዚህ በኋላ “ድቻ ስፖርት ክለብ”…

ወላይታ ድቻ ጋናዊ አጥቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ጋናዊው አጥቂ ሚኬል ሳርፖንግ ወላይታ ድቻን በአንድ ዓመት ውል ተቀላቅሏል፡፡ የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን ውል ካራዘመ በኋላ…

የጦና ንቦቹ አጥቂ አስፈርመዋል

የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያሙ ወላይታ ድቻ ሦስተኛ ፈራሚውን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር ለመቀጠል ውል…