ወላይታ ድቻ አማካይ ተጫዋች አስፈርሟል

በርከት ያሉ ነባር ተጫዋቾች ውል ያላቸው በመሆኑ በዝውውር ሂደቱ ብዙም ተሳትፎ ያላደረገው ወላይታ ድቻ ተመስገን ታምራትን…

ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ

ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በወልዲያ በግራ ተከላካይነት ስፍራ ሲጫወት የነበረው ይግረማቸው ተስፋዬን አስፈርሟል፡፡ ከቢሾፍቱ የተገኘውና በዱከም ከተማ…

ወላይታ ድቻ የ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ ለሆነው ቡድኑ ሽልማት አበረከተ

ወላይታ ድቻ በአዳማ ሲደረግ በነበረው የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ላይ ተሳታፊ በመሆን…

ወላይታ ድቻ የሁለት ወጣት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን የቀጠረው ወላይታ ድቻ ሁለት የአማካይ ስፍራ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ቀላቅሏል። አስቀድሞ አማካዩን ዘላለም…

ወላይታ ድቻ የመጀመሪያ ተጫዋቹን አስፈረመ

አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠረው ወላይታ ድቻ የመጀመሪያ ፈራሚው ዘላለም ኢሳይያስን አድርጓል። የተጠናቀቀውን የውድድር ዓመት…

ወላይታ ድቻ አዲስ አሰልጣኝ ሾመ

ገብረክርስቶስ ቢራራ የወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ሆነው ተሹመዋል። ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን አጋማሽ በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ እየተመራ…

ወላይታ ድቻን ለማሰልጠን አሰልጣኞች የስራ ልምዳቸውን እያስገቡ ይገኛሉ

ወላይታ ድቻ በዚህ ሳምንት መጀመርያ የክለቡን ቀጣይ አሰልጣኝ ለመሾም በወጣው የአሰልጣኞች የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት እስካሁን አራት…

ወላይታ ድቻ አሰልጣኝ ለመቅጠር የቅጥር ማስታወቂያ አውጥቷል

ከአሰልጣኝ መሳይ ተፈሪ በኋላ በአሰልጣኝ ቅጥር ዙርያ መረጋጋት ያልቻለው ወላይታ ድቻ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር የቅጥር ማስታወቂያ…

አዳማ ከተማዎች አሸናፊ በቀለን ለመቅጠር ወስነዋል

አዳማ ከተማዎች የቀድሞ አሰልጣኛቸው አሸናፊ በቀለን በድጋሚ ለመቅጠር ወስነዋል። የአሰልጣኙ ምላሽም ይጠበቃል። ለቀጣይ ውድድር ዓመት አሰልጣኝ…

ወላይታ ድቻ ሦስተኛ የውድድር ዘመኑ ፎርፌ አግኝቷል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች ከ4:00 ጀምሮ መደረግ ሲጀምሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለጨዋታ ባለመቅረቡ ወላይታ ድቻ…