ከፍተኛ ሊግ | አንጋፋው አጥቂ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል
አንዱዓለም ንጉሴ ወደ ቀድሞ ክለቡ ወልዲያ አምርቷል፡፡ ከሙገር ሲሚንቶ የተገኘውና ለረጅም ዓመታት እየተጫወቱ ከሚገኙ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ሰበታ ከተማ፣ ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አጥቂ በ2009 እናዝርዝር
ለወራት ከሜዳ የራቀው ተስፋዬ አለባቸው ስላለበት ወቅታዊ ሁኔታ እና ቀጣይ እቅዱ ለሶከር ኢትዮጵያ ተናግሯል። በ2003 ሰበታ ከተማን ለቆ ወደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካመራ በኋላ በክለቡ መልካም የውድድር ጊዜያት በማሳለፍ አምና ነበርዝርዝር
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ተከናውነው ወልዲያ እና ኤሌክትሪክ ነጥብ ሲጥሉ ለገጣፎ በአሸናፊነቱ ገፍቶበታል። ባህር ዳር ላይ ለገጣፎ ለገዳዲን ያስተናገደው አውስኮድ 1-0 ተሸንፏል። በመጀመሪያው አጋማሽ ሁለቱም ቡድኖች ተዳክመውዝርዝር
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች እሁድ ተከናውነው ወልዲያ ከሁለት ተከታታይ ድል በኋላ ነጥብ ሲጥል ኤሌክትሪክ እና ለገጣፎ አሸንፈው ነጥባቸውን ከወልዲያ ጋር አስተካክለዋል። ጎፋ አካባቢ በሚገኘው የልምምድ ሜዳው አማራ ውሀዝርዝር
ምድብ ሀ እሁድ ኅዳር 23 ቀን 2011 FT ኤሌክትሪክ 1::0 አክሱም ከተማ 67 ‘ታፈሰ ተስፋዬ – FT ፌደራል ፖሊስ 0-0 አውስኮድ – – FT ሰበታ ከተማ 2-0 ወሎ ኮምቦልቻ 4′ዝርዝር
– በሁለቱ ክልል በሚገኝ ሜዳ የእርስ በእርስ ጨዋታ ከተደረገ 375 ቀናት ተቆጥሯል። በኢትዮጵያ የውስጥ ውድድሮች ባለፉት ሁለት ዓመታት የታየውን ያህል ፈታኝ ጊዜያት አሳልፎ አያውቅም። ለዓመታት ተንሰራፍቶ የቆየው የስታድየም ስርዓት አልበኝነትዝርዝር
Copyright © 2021