ወልቂጤ ከተማ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ መቆየታቸውን አረጋግጠዋል። በሊጉ የ28ኛ ሳምንት…
ወልቂጤ ከተማ

ሪፖርት | አራት ጎሎች የተቆጠሩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ እና በወልቂጤ ከተማ መካከል ተካሂዶ አስገራሚ ክስተቶች ተስተናግደውበት በአቻ…

መረጃዎች | 111ኛ የጨዋታ ቀን
28ኛ ሳምንት የሊጉ መርሐግብር ነገ ሲጀምር ላለመውረድ በሚደረገው ፉክክር ወሳኝ ሚና ያላቸውን ሁለት ጨዋታዎች ያስተናግዳል ፤…

ሪፖርት | ሠራተኞቹ ሰባተኛ ተከታታይ ሽንፈት አስተናግደዋል
በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ ቡና ወልቂጤ ከተማን 4ለ0 በማሸነፍ ወደ ሦስተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል። በምሽቱ መርሐግብር ወልቂጤዎች…

ፌዴሬሽኑ ወልቂጤ ከተማ ላይ ከባድ ቅጣትን እጥላለሁ ብሏል
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወልቂጤ ከተማ ተጫዋቾቹ የጠየቁትን ካልፈፀመ ለሌሎች ክለቦች አስተማሪ የሆነ ቅጣትን አስተላልፋለሁ ብሏል።…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ ተከታታይ ስድስተኛ ሽንፈት አስተናግዷል
በ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ጨዋታ ብርቱካናማዎቹ ሠራተኞቹን 3ለ0 ረተዋል። በ26ኛ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር ወልቂጤዎች በ25ኛው ሳምንት በፋሲል…

መረጃዎች | 103ኛ የጨዋታ ቀን
እጅግ ወሳኝ ወደሆነው ምዕራፍ እየተሸጋገረ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በ26ኛ ሳምንት መርሃግብር ይመለሳል ፤ የነገዎቹን…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ በጌታነህ ከበደ ብቸኛ ግብ ከተከታታይ አቻዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
የ25ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ ከፍተኛ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ታጅቦ በተደረገው ጨዋታ ፋሲል ከነማዎችን ባለ…

መረጃዎች | 99ኛ የጨዋታ ቀን
የ25ኛ የጨዋታ ሳምንት የመክፈቻ መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባሉ። ወላይታ ድቻ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጨዋታ…