“የትግራይ ክልል ክለቦች ወደ ውድድር እንዲመለሱ እንፈልጋለን” – የስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ኤሊያስ ሽኩር
ሦስቱን የትግራይ ክልል ክለቦችን በተመለከተ የኢፌዲሪ ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ኤሊያስ ሽኩር አስተያየት ሰጥተዋል። የዘንድሮ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን ከመጀመሩ አስቀድሞ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በተነሳው የፀጥታ ችግር ምክንያት በውድድሩ ያልተሳተፉት መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ስሑል ሽረ በቀጣዩ ዓመት (2014) ወደ ሊጉ የመመለሳቸው ነገር እስካሁን መልስ ሳያገኝ ቀርቷል።Read More →