ከደረጃ ሰንጠረዡ አካፋይ ከፍ ለማለት የሚያልመው ሲዳማ ቡና እና በወራጅ ቀጠናው ካሉ ክለቦች ጋር ያለው የነጥብ…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል
የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ሪፖርት | ስሑል ሽረ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
ስሑል ሽረዎች በኤልያስ አህመድ ብቸኛ ግብ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርስቲን በማሸነፍ ወሳኝ ሥስት ነጥብ አሳክተዋል። ስሑል ሽረዎች…

መረጃዎች | 74ኛ የጨዋታ ቀን
የመጀመርያው ዙር መገባደኛ የሆነው 19ኛው ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀምራል፤ በወራጅ ቀጠናው የሚገኙ ሦስት ቡድኖች ዙሩን…

ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ መርሐግብር ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ከተማ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 ወልዋሎ ዓ.ዩ
👉”ቀላል የሚባል ጨዋታ የለም ሁሉም ጨዋታ ትኩረት ይፈልጋል።” – አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ 👉”ቡድናችን ከጨዋታ ጨዋታ እየተሻሻለ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያይተዋል
ፍቃዱ ዓለሙ እና ዳዋ ሆቴሳ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ጎላቸውን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት…

መረጃዎች | 68ኛ የጨዋታ ቀን
በ17ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሐግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1-0 ሀዲያ ሆሳዕና
“የዛሬው ውጤት ለቀጣይ ጨዋታዎች በጣም ያግዘናል።” ረዳት አሰልጣኝ አታኽልቲ በርሔ “ዛሬ የተጫዋች አጠቃቀማችን በተወሰኑ መልኩ ፌል…

ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ.ዩ በ14ኛ ጨዋታው ከድል ጋር ታርቋል
ቡልቻ ሹራ ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ቢጫዎቹ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል ሀዲያ ሆሳዕና ላይ ተቀዳጅተዋል። ወልዋሎዎች በ15ኛው…