ጉዳት ላይ ያሉ የወልዋሎ ተጫዋቾች ወቅታዊ ሁኔታ

ጉዳት ላይ የሚገኙት ሦስት የወልዋሎ ተጫዋቾች ወደ ሜዳ የሚመለሱበት ቀን ታውቋል። በሊጉ ውስጥ የተጫዋቾች ጉዳት ካጠቃቸው…

ዓይናለም ኃይለ በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል

በትናንትናው ዕለት ጉዳት አስተናግዶ ወደ ሆስፒታል የተወሰደው ዓይናለም ኃይለ አሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል። ትናንትና በተደረገው…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ወልዋሎ

በመቐለ 70 እንደርታ አሸናፊነት ከተጠናቀቀው የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን አስተያየት ሰጥተዋል። “ጨዋታውን…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ በምዓም አናብስት አሸናፊነት ተጠናቀቀ

የአምስተኛው ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር የነበረው የመቐለ 70 እንደርታ እና ወልዋሎ ጨዋታን መቐለ በአማኑኤል ገ/ሚካኤል ብቸኛ…

መቐለ 70 እንደርታ ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሰኞ ታኅሳስ 20 ቀን 2012 FT’ መቐለ 70 እ 1-0 ወልዋሎ 24′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል  – ቅያሪዎች…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | መቐለ 70 እንደርታ ከ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ

የአምስተኛው ሳምንት ማሳረጊያ የሆነው ተጠባቂው የትግራይ ክልል ደርቢን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። በሳምንቱ ከሚደረጉት ጨዋታዎች ተጠባቂ ጨዋታዎች መካከል…

Continue Reading

የመቐለ እና ወልዋሎ ጨዋታ የቀን ለውጥ ሊደረግበት ይችላል

ቀጣይ እሁድ በትግራይ ስታዲየም እንዲደረግ መርሐ-ግብር የተያዘለት የመቐለ 70 እንደርታ እና ወልዋሎ ጨዋታ በአንድ ቀን ተራዝሞ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ 0-0 ጅማ አባ ጅፋር

የሊጉ መሪ ወልዋሎ በሜዳው ከጅማ አባጅፋር ጋር ባዶ ለባዶ አቻ መለያየቱ ይታወሳል። የሁለቱ ቡድን አሰልጣኞችም ከጨዋታው…

ሪፖርት | ወልዋሎ እና ጅማ አባጅፋር ያለ ጎል ነጥብ ተጋርተዋል

የሊጉ መሪ ወልዋሎ እና ጅማ አባጅፋርን ያገናኘው የአራተኛ ሳምንት ጨዋታ ትግራይ ስታዲየም ላይ ተከናውኖ ያለ ጎል…

ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ቅዳሜ ታኅሳስ 11 ቀን 2012 FT’ ወልዋሎ 0-0 ጅማ አባ ጅፋር – – ቅያሪዎች 46′  ሚካኤል   ስምዖን 63′  ኤርሚያስ   ሱራፌል …

Continue Reading