ቅዳሜ ኅዳር 27 ቀን 2012 FT ወልዋሎ 2-1 ወላይታ ድቻ 3′ ካርሎስ ዳምጠው 60′ ሰመረ ሀፍታይ…
Continue Readingወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ቅድመ ዳሰሳ | ወልዋሎ ከ ወላይታ ድቻ
በመጀመርያው ሳምንት ሙሉ ሶስት ነጥብ አግኝተው በሊጉ አናት የሚገኙት ክለቦች የሚያገናኘውን ጨዋታ እንደሚከተለው ዳሰነዋል። በመጀመርያው ሳምንት…
Continue Reading“ዘንድሮ የኮከብ ተጫዋች ወይም አስቆጣሪነት ክብርን አልማለሁ” – ሰመረ ሃፍታይ
በዓዲግራቱ ኬኤምኤስ ፕሮጀክት የጀመረው የእግርኳስ ህይወት ለሶስት ዓመታት በወልዋሎ ቢ ቡድን እንዲሁም ካሳለፍነው የውድድር ዘመን አጋማሽ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-3 ወልዋሎ
በአንደኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ወልዋሎ ከሜዳው ውጭ ሰበታ ከተማን 3ለ1 በመርታት ሥስት ነጥብ አሳክቷል። ከጨዋታው…
ሪፖርት | ሰመረ ሃፍታይ ለወልዋሎ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አስገኝቷል
በስታዲየማቸው እድሳት ምክንያት በአዲስአበባ ስታዲየም የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ሰበታ ከተማዎች በወልዋሎ የ3ለ1 ሽንፈት አስተናግደዋል። በዛሬው ጨዋታ…
ሰበታ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ኅዳር 21 ቀን 2012 FT ሰበታ ከተማ 1-3 ወልዋሎ 59′ ምስጋናው ወ/ዮሐንስ 40′ ካርሎስ ዳምጠው…
Continue Readingቅድመ ዳሰሳ | ሰበታ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ
በዚህ ሳምንት በአዲስ በአበባ ስታዲየም በብቸኝነት የሚካሄደውን ጨዋታ እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ሰበታ ከተማዎች የሚጠቀሙበት ስታዲየም ብቁ አለመሆኑን…
Continue Readingወልዋሎ እና ስሑል ሽረ ላልተወሰነ ጊዜ የስታዲየም ለውጥ አደረጉ
የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን በበላይነት የሚመራው ዐቢይ ኮሚቴ ባደረገው ግምገማ መሠረት ወልዋሎ እና ስሑል ሽረ ሜዳቸው…
አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ወደ ስራቸው ተመልሰዋል
የወልዋሎው አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከገጠማቸው መጠነኛ የጤና እክል አገግመው ወደ ስራ ገበታቸው ተመልሰዋል። በደረሰባቸው መጠነኛ የጤና…
አአ ከተማ ዋንጫ | ሰበታ ከተማ የምድብ ሁለት የበላይ ሆኖ አጠናቀቀ
በምድብ ሁለት የመጨረሻ የጨዋታ ዕለት በ8 ሰዓት ወልዋሎን ከሰበታ ከተማ ያገናኘው ጨዋታ በሁለተኛው አጋማሽ ተሻሽለው የገቡት…