መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

ለአህጉራዊ ውድድር አስራ ሦስት ያህል ቀናትን ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በነገው ዕለት በሚደረጉ ሁለት መርሐግብሮች…

ወልዋሎ ዓ.ዩ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል

አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም በነገው ዕለት ቡድናቸውን ይመራሉ። ቀደም ብለን ወልዋሎዎች የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ፀጋዬ ኪዳነማርያምን አዲሱ አሰልጣኝ…

ቢጫዎቹ አዲስ አሰልጣኝ ለመቅጠር ከጫፍ ደርሰዋል

ወዋሎዎች የቀድሞ አሰልጣኛቸውን ዳግም በኋላፊነት ለመሾም ተቃርበዋል። ቀደም ብለው ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር በስምምነት የተለያዩት እና…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1 – 2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል አድራጊነት የተጠናቀቀ እና ሊጉ በአህጉራዊ ጨዋታዎች ከመቋረጡ በፊት ከተካሄደ የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ…

ሪፖርት | የአዲስ ግደይ ጎሎች ለንግድ ባንክ ወሳኝ ነጥብን አስገኝተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከመመራት ተነስተው በአዲስ ግደይ የሁለተኛው አጋማሽ ሁለት ግቦች ወልዋሎ ዓ.ዩ 2ለ1 በመርታት ወደ…

ቢጫዎቹ በዛሬው ጨዋታ በማን ይመራሉ ?

ሁለቱ አሰልጣኞች በጋራ ወልዋሎን በዛሬው ጨዋታ እንዲመሩ ይጠበቃል። ከቀናት በፊት ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር የተለያዩት ወልዋሎዎች…

መረጃዎች | 28ኛ የጨዋታ ቀን

ሊጉ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ምክንያት ወደ ዕረፍት ከማምራቱ በፊት የሚደረጉትን የ7ኛ ሳምንት መገባደጃ መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች…

ወልዋሎ ከአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጋር በይፋ ተለያይቷል

በትናንትናው ዕለት በአሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ጉዳይ ስብሰባ የተቀመጠው የወልዋሎ ቦርድ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ለመለያየት ወስኗል። ሐምሌ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 1-0 ወልዋሎ ዓ.ዩ

በጨዋታ ሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን ወልዋሎ ዓ.ዩን በአብዲሳ ጀማል ብቸኛ ግብ ከረቱበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ…

ሪፖርት | መድኖች የድል ርሃባቸውን አስታግሰዋል

ኢትዮጵያ መድን በአብዲሳ ጀማል ብቸኛ ጎል ወልዋሎን 1ለ0 በመርታት የዓመቱ የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል። ባለፈው የጨዋታ ሳምንት…