የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 3-1 ሲዳማ ቡና

በባህር ዳር ከተማ እና ሲዳማ ቡና መካከል የተደረገው የአንደኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመዝጊያ ጨዋታ…

ሪፖርት | ባህር ዳር ሲዳማን ረቷል

በመጀመሪያው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ሲዳማ ቡናን 3-1 ማሸነፍ ችሏል።…

ባህር ዳር ከተማ ከ ሲዳማ ቡና | ቀጥታ የውጤት መግለጫ

[insert page=’%e1%89%a3%e1%88%85%e1%88%ad-%e1%8b%b3%e1%88%ad-%e1%8a%a8%e1%89%b0%e1%88%9b-%e1%88%b2%e1%8b%b3%e1%88%9b-%e1%89%a1%e1%8a%93-2′ display=’content’] 5′ ፍጹም ዓለሙ 16′ ፍጹም ዓለሙ 50′ ባዬ ገዛኸኝ 88‘ ዳዊት ተፈራ (ፍ)…

Continue Reading

ሲዳማ ቡና ግዙፉን አጥቂ በይፋ አስፈርሟል

ሲዳማ ቡናዎች ከዚህ ቀደም ወደ ቡድናቸው ለመቀላቀል የተስማሙት አጥቂ በይፋ ማስፈረማቸው ተረጋግጧል። በአሠልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመሩት…

ሲዳማ ቡና የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት

በተጫዋቹ ሙጃሂድ መሐመድ ክስ ቀርቦበት የተወሰነበትን ውሳኔ ተግባራዊ አላደረገም በሚል ሲዳማ ቡና ከፌዴሬሽኑ ማንኛውም አገልግሎት እንዳያገኝ…

ሲዳማ ቡና የወሳኝ ተጫዋቹን ውል አራዘመ

የመስመር አጥቂው ሀብታሙ ገዛኸኝ በሲዳማ ቡና ለመቆየት ተስማማ፡፡ የወሳኝ ተጫዋቾቻቸውን ውል እያራዘሙ እንዲሁም አዳዲስ ተጫዋቾችን ለማስፈረም…

ሲዳማ ቡና ማሊያዊውን አጥቂ ለማስፈረም ተስማማ

ማሊያዊው አጥቂ ማማዱ ሲዲቤ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ የሞሮኮውን ክለብ ራፒድ ኦውድን ለቆ በ2011 ወደ ኢትዮጵያ…

ሲዳማ ቡና የወሳኙን አማካይ ውል አራዘመ

ዛሬ በውል ማደስ እና አዲስ ተጫዋቾች በማስማማት ተጠምደው የዋሉት ሲዳማ ቡናዎች የአጥቂ አማካዩ ዳዊት ተፈራን ለመቆየት…

ሲዳማ ቡና አራተኛ ተጫዋቹን ለማስፈረም ተስማማ

ወጣቱ የአማካይ መስመር ተጫዋች የሆነው ተመስገን በጅሮንድ ለሲዳማ ቡና ለመፈረም ተስማማ፡፡ የቀድሞው የሺንሺቾ እና ደደቢት ተጫዋች…

በወልቂጤ ውለን ለማራዘም ተስማሞቶ የነበረው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ከሲዳማ ቡና ጋር ተስማምቷል

በወልቂጤ ከተማ ከሳምንታት በፊት ውሉን ለማራዘም ተስማምቶ የነበረው የመስመር አጥቂው ጫላ ተሺታ አሁን ደግሞ ለቀድሞ ክለቡ…