መረጃዎች| 109 የጨዋታ ቀን

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። አዳማ…

ሪፖርት | ፋሲል እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል

በሁለት አጋማሾች ሁለት መልክ የነበረው የፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ያለጎል አቻ ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 2-1 ኢትዮጵያ ቡና

\”ቡድናችን ዛሬ ድክመት ነበረበት።\” – አሰልጣኝ ዮሴፍ ተስፋዬ \”ያለንን አቅም አውጥተን ነው የተጫወትነው።\” – ምክትል አሰልጣኝ…

ሪፖርት | መድን የዓመቱ 14ኛ ድሉን ኢትዮጵያ ቡናን በማሸነፍ አሳክቷል

ኢትዮጵያ መድን ኢትዮጵያ ቡናን 2-1 በመርታት የሀዋሳ ቆይታውን በድል ዘግቷል። ኢትዮጵያ መድን ከወልቂጤው ሽንፈት በሦስት ተጫዋች…

መረጃዎች | 102ኛ የጨዋታ ቀን

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ መድን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-2 ወልቂጤ ከተማ

\”የሜዳው ጭቃማነት እና የኛ የተቀዛቀዘ አቀራረብ ጨዋታውን ከባድ አድርጎብናል።\” – ምክትል አሰልጣኝ ለይኩን ታደሰ \”በዚህ ዓይነት…

ሪፖርት | የጌታነህ ከበደ ሁለት ግቦች ወልቂጤን ከወራጅ ቀጠናው ፈቀቅ አድርጓል

ወልቂጤ ከተማ ጌታነህ ከበደ በፍፁም ቅጣት ምት እና በጨዋታ ባስቆጠራቸው ግቦች ኢትዮጵያ መድንን 2ለ0 በማሸነፍ ከወራጅ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ሀዋሳ ከተማ 2 – 2 ኢትዮጵያ መድን

\”የተቆጠሩብን ፍፁም ቅጣት ምቶች ዋጋ አስከፍለውናል\” ዘርዓይ ሙሉ \”የቆመ ኳስ ሲገባብህ የጥንቃቄ ችግር ነበር ማለት ነው\”…

ሪፖርት | በሁለት አጋማሾች የተቆጠሩ አራት ግቦች ሀዋሳ እና መድንን ነጥብ አጋርተዋል

ሲሞን ፒተር እና ሰዒድ ሀሰን በሁለቱም አጋማሾች ለክለቦቻቸው ያስቆጠሯቸው ግቦች ሀዋሳ ከተማ እና ኢትዮጵያ መድንን 2ለ2…