ተመጣጣኝ ፉክክር እና ጥቂት የግብ ሙከራዎች የታዩበት ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች ንግድ ባንክ ላይ…
ኢትዮጵያ መድን

መረጃዎች | 19ኛ የጨዋታ ቀን
በነገው ዕለት የሚደረጉ የሊጉ የአምስተኛ ሳምንት ሦስት መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎችን በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አርባምንጭ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች የሊጉ መሪ የሆኑበትን ድል አስመዘገቡ
ብርቱ ፉክክር የተደረገበት የጨዋታ ሳምንቱ መገባደጃ መርሐግብር በሲዳማ ቡና አሸናፊነት ተጠናቋል። ሲዳማ ቡናዎች ድል ካደረገው ቋሚ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-0 ኢትዮጵያ መድን
የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ በነበረው መርሃግብር ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ መድንን ከረታበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኃላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች…

መረጃዎች | 16ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ የመገባደጃ መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከ ባህርዳር ከተማ ኤሌክትሪክ የውድድር ዓመቱ…

ረመዳን የሱፍ አዲስ ክለብ አግኝቷል
ላለፉት ዓመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ የነበረው ተከላካይ ማረፊያው ታውቋል። ላለፉት ሁለት የውድድር ዓመታት በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-0 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“ካለብን ችግር አንጻር አለመሸነፋችን በራሱ ትልቅ ነገር ነው።” አሰልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ “በዕረፍት ጊዜው የጎደሉንን ነገሮች አስተካክለን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል
በምሽቱ መርሐግብር ኢትዮጵያ መድን እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ጨዋታቸውን ያለ ግብ ፈፅመዋል። ከአቻ የተመለሱት ኢትዮጵያ መድኖች ከመጨረሻ…

መረጃዎች | 9ኛ የጨዋታ ቀን
የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የማያገኙትን የሦስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎችን በተከታዩ ጥንቅር እንመለከታቸዋለን። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ…

ሪፖርት | ደካማ ፉክክር የተደረገበት ጨዋታ ያለ ጎል ተቋጭቷል
የሊጉ የሁለተኛ ሳምንት የመክፈቻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን እና አርባምንጭ ከተማ መካከል ተከናውኖ 0ለ0 ተጠናቋል። በመጀመሪያው ሳምንት…