ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

አዳዲስ ተጫዋቾችን እያስፈረመ እንዲሁም የነባሮችን ውል እያደሰ የሚገኘው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በዛሬው ዕለት የግብ ዘብ ማስፈረሙ…

ንግድ ባንክ የአንድ ተጫዋች ውል አድሷል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከከፍተኛ ሊጉ ካሳደጉ ተጫዋች መካከል አንዱ የሆነው የአማካይ እና የመስመር አጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አራዝሟል

ከቀናት በፊት የእውቅና ሽልማት ያበረከተው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል አድሷል። በአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ…

ንግድ ባንክ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል

ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘንድሮ ያደገው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በአሠልጣኝ…

ንግድ ባንክ ሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የዞን የማጣሪያ ጨዋታውን ለማድረግ በሀዋሳ ዝግጅት ዛሬ የጀመረው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ተጨማሪ…

ንግድ ባንክ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

የአሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገዱ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግራ መስመር ተከላካይ እና አጥቂ አስፈረመ። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ…

ረጅሙ ተከላካይ የንግድ ባንክ አዲሱ ተጫዋች ለመሆን ተቃርቧል

በከፍተኛ ሊጉ ከሀምበሪቾ ዱራሜ ጋር ስድስት የውድድር ዓመታትን ያሳለፈው ቁመታሙ ተከላካይ ቀጣይ መዳረሻው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ንግድ ባንክ የመጀመሪያ ፈራሚውን አግኝቷል

አዲስ አዳጊው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የመስመር አጥቂ በሁለት ዓመት ውል በይፋ አስፈርሟል። ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 2009…

ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾች አስፈርሟል

ኢትዮጵያን ወክሎ በሴካፋ ዞን የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር የሚሳተፈው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም…

“በሚቀጥለው ዓመት ከፈጣሪ ጋር ጠንካራ፣ የተረጋጋ እና ተፎካካሪ የሆነ ቡድን ለመገንባት ነው የማስበው” በፀሎት ልዑልሰገድ

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከስድስት የውድድር ዓመታት በኋላ ወደ ፕሪምየር ሊጉ የመለሰው አሠልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ ከሶከር ኢትዮጵያ…