በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ንግድ ባንኮች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት መሪነታቸውን አጠናክረዋል። ሀምበሪቾ ከኢትዮጵያ መድን ጋር በስምንተኛ ሳምንት…
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

መረጃዎች | 37ኛ የጨዋታ ቀን
በገና ዋዜማ የሚካሄዱ የዘጠነኛው ሳምንት መገባደጃ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀምበርቾ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ሪፖርት| ንግድ ባንክ መሪነቱን አስጠበቀ
ሠላሳ ስምንት ጥፋቶችና ሦስት ቀይ ካርዶች የታዩበት ጨዋታ በኢትዮጵያ በንግድ ባንክ ሁለት ለአንድ አሸናፊነት ተጠናቋል። ንግድ…

መረጃዎች| 31ኛ የጨዋታ ቀን
ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ነገም ቀጥለው ይደረጋሉ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል የኢትዮጵያ ንግድ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ መሪነቱ ተመልሷል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ንግድ ባንኮች ባሲሩ ኦማር እና ሲሞን ፒተር ባስቆጠሯቸው ግቦች ሻሸመኔ ከተማን 2-1 ረተዋል።…

መረጃዎች| 26ኛ የጨዋታ ቀን
የሰባተኛው ሳምንት መገባደጃ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ ሻሸመኔ ከተማ በውድድር ዓመቱ ሽንፈት ያላስተናገደ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-3 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“ቡድኑ ከዕለት ወደ ዕለት እየተሻሻለ ነው ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ “ጎል ላይ የምንስታቸው ኳሶች ዋጋ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ድል ተመልሷል
አምስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ የሆነ ፉክክር በተደረገበት የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ከተማን…

መረጃዎች| 13ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“አስለቃሽ ጭስ የተተኮሰ ይመስል እንዲህ ሲሆን ደግሞ እግር ኳሱ ለዛውን ያጣል” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “በእንቅስቃሴ ደረጃ…