“ካንቴ ይቀማልኛል”
በኤልሻዳይ ቤኬማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ፐርፎርማንስ አናሊስት ኤልሻዳይ ቤኬማ ወቅታዊውን የሀገራችን የእግርኳስ ችግር አስመልክቶ ተከታዩን የግል አስተያየት እንደሚከተለው አቅርቧል። አንድ የእግር ኳስ ጨዋታን ለማካሄድ መሰረታዊ ነገር ነው ተብሎ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ የተቀመጠው ሜዳ ነው ፡፡ እግር ኳስን በወጥነት በዓለም ደረጃ ለመምራት ይረዳ ዘንድ ህጎችን የሚያወጣው እና የሚያሻሽለው አካል IFAB መጀመሪያRead More →