የአብዮቱ ማግስት መዘዝ – በኢትዮጰያ እግርኳስ ክለቦች ላይ
በኤርሚያስ ብርሀነ በ1970 መጨረሻ የኢትዮጵያ እግርኳስ ክለቦች ላይ ዱብዳ ወረደ። የ1970 መጨረሻ ጨዋታ እና በ1971 ዓ.ም የተጀመረው “አዲሱ” የክለቦች አደረጃጀት በኤርሚያስ ብርሀነ በኢትዮጵያ እግርኳስ ከፍ ባሉ የውድድር እርከኖች ይካሄዱ ከነበሩ ሻምፒዮናዎች መካከል የ1970 ዓ.ምቱ. ማገባደጃ የሸዋ ጥሎ-ማለፍ ፍጻሜ ነበር፡፡ ተጋጣሚዎቹም – አንጋፎቹ የአገራችን ክለቦች – ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኤሌክትሪክ ነበሩ።Read More →