ኢትዮጵያ ብቸኛ የአፍሪካ ዋንጫ ድሏን ካጣጣመች እነሆ 60 ዓመታት ያህል ተቆጠሩ። አገሪቱ ወርቃማ የእግርኳስ ዘመኗን የሚደግምላት ትውልድ ሳታገኝ ፣ ጀብድ የፈጸሙላት ጀግኖቿንም በወጉ ሳታከብር ግማሽ ክፍለ ዘመን ተሻገረች። በኢትዮጵያ እግርኳስ ኗሪ ታሪክ ሰርተው የመረሳት ሰለባ ከሆኑ ባለውለተኞች መካከል ሉቺያኖ ቫሳሎ ቀዳሚው ነው። ዳሚያኖ ቤንዞኒ በሉቺያኖ ቫሳሎ ግለ-ታሪክ ዙሪያ ከተጻፈውና  “Read More →

– “እርሱ የሚያይህ እንደ ልጁ ነው። የሚቆጣጠርህም እንደ አስተማሪ ነው።” – ” ሉቻኖ አንበሳ ያደርግሃል። ፈሪ የነበርክ ብትሆን እንኳ ሉቻኖ ደፋር ያደርግሃል። “ – ” ተጫዋቾቹ ኢትዮጵያውያን ልጆቼ ናቸው። የአገሬ ልጆች መሞት የለባቸውም። የተከለከለ ነገር የሚወስዱበት ምክንያት የለም።” ይል ነበር። ያ ሁሉ የደረሰበት ይህንን ስላወጣና ስላጋለጠ ነው። በጊዜው እኛ ስለመዳኒቱRead More →

ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫዋች መሐመድ አህመድን ህይወትን የተመለከተ አጭር መሰናዶ እንደሚከተለው አሰናድተናል። ወንጂ ካፈራቻቸው ስመጥር ተጫዋቾች አንዱ የሆነው መሐመድ ወደ አዲስ አበባ ከመጣ በኋላ ለእግርኳስ ካለው ፍቅር የተነሳ ከታዳጊነቱ ጀምሮ በቅዱስ ጊዮርጊስ ተጫውቷል። በ1961 የቅዱስ ጊዮርጊስ ወሳኝ ተጫዋቾች ሸዋንግዛው አጎናፍር እና ፍስሀ ወልደአማኑኤል ለትምህርት ወደ አሜሪካRead More →

ከቀድሞው ተጫዋቾች ውስጥ ይልማ ተስፋዬ ስለያኔው አሰልጣኙ መንግሥቱ ወርቁ ምስክርነቱን እንዲህ ይሰጣል። የታላቁን የእግር ኳስ ሰው መንግሥቱ ወርቁ አስረኛ ሙት ዓመት አስመልክተን በሁለተኝነት ያሰናዳንላችሁ ከቀድሞው ተጫዋች ይልማ ተስፋዬ (ካቻማሊ) ጋር የተደገን ቆይታ ነው። በእግርኳስ ተጫዋችነት ዘመኑ በክለብ እና በብሔራዊ ቡድን ደረጃ በርካታ ክብሮችን ያሳካው ታላቁ የእግርኳስ ሰው ወደ አሰልጣኝነት ሙያRead More →

እነሆ ታላቁን የእግር ኳስ ሰው በህይወት ካጣነው 10 ዓመታት ነጎደ። ታኅሣሥ 8 ቀን 2003 የተለየንን የሀገር ባለውለታ በክብር ለማሰብ ከመጨረሻ ልጁ ዳዊት መንግሥቱ ጋር አጭር ቆይታን አድርገናል። ዛሬ ላይ ሆነን እግርኳሳችን ዝቅ ያለደረጃ ላይ እንደሚገኝ አምነን ለመቀበል ብንገደድም በአንድ ወቅት ግን ጠንካራ ብሔራዊ ቡድን ነበረን። እኛ ክብር መስጠቱን፣ ማስታወሱን፣ መዘከሩንRead More →

በህይወት የሌሉ የእግርኳስ ሰዎችን በምናስታውስበት አምዳችን የቀድሞው እና በበርካቶች ዘንድ የምን ጊዜውም ታላቅ እግርኳስ ተጫዋች እንደሆኑ የሚነገርላቸው መንግሥቱ ወርቁን እያሰብን እንገኛለን። ለዛሬ የመንግሥቱ ወርቁን የሜዳ ውጪ የሥራ ህይወት እንቃኛለን። ማስታወሻ ፡ በገነነ መኩሪያ በመፅሀፍ መልክ የተዘጋጀው ከመንግስቱ ወርቁ ጋር የተደረገው ቃለ ምልልስ ፣ ‘ይድረስ ለባለንብረቱ’ የሚለው በፋንታሁን ኃይሌ ፣ ኃይማኖትRead More →

ዛሬ እየዘከርናቸው የምንገኘው ሐጎስ ደስታን የአሰልጣኝነት ባህሪ፣ የተጫዋቾች አያያዝ እና የቡድን አገነባብ ሂደት አስመልክተን ካሰለጠኗቸው ተጫዋቾች መካከል አፈወርቅ ኪሮስ እና ኃይሉ አድማሱ ጋር ያደረግነውን ቆይታ በዚህ መልኩ እናስነብባችኋለን። የአሰልጣኞችን የግል ስብዕናም ሆነ የሥራ ባህል ለመመስከር ከተጫዋቾች በላይ እማኝ ማግኘት ይከብዳል። አሰልጣኞች እና ተጫዋቾች በዕለት ተዕለት የሥራ ግንኙነታቸው የሚያዳብሩት የመቀራረብ መንፈስRead More →

በህይወት ከተለዩ ዛሬ 20 ዓመት የሆናቸው የቀድሞው አሰልጣኝ ሐጎስ ደስታን ስብዕና በተመለከተ ከልጃቸው ደብሮም ሐጎስ እና ከጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ “ሊብሮ” ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል። ኅዳር 07 ቀን 1993 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን አሰልጣኝ ሀጎስ ደስታን አስመልክተው በሥራቸው ያለፉ ተጫዋቾች እና የሙያ አጋሮቻቸው ብዙ ይላሉ። ዘመናዊነት በተላበሰው የቡድን ግንባታቸው እናRead More →

በህይወት የሌሉ የእግርኳስ ሰዎችን በምናስታውስበት አምዳችን የቀድሞው እና በበርካቶች ዘንድ የምን ጊዜውም ታላቅ እግርኳስ ተጫዋች እንደሆኑ የሚነገርላቸው መንግሥቱ ወርቁን እያሰብን እንገኛለን። ለዛሬ የመንግሥቱ ወርቁን የስድስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማግስት ትውስታ እናነሳለን። ማስታወሻ ፡ በገነነ መኩሪያ በመፅሀፍ መልክ የተዘጋጀው ከመንግስቱ ወርቁ ጋር የተደረገው ቃለ ምልልስ ፣ ‘ይድረስ ለባለንብረቱ’ የሚለው በፋንታሁን ኃይሌ ፣Read More →

በሕይወት የሌሉ የእግርኳስ ሰዎችን በምናስታውስበት አምዳችን የቀድሞው እና በበርካቶች ዘንድ የምን ጊዜውም ታላቅ እግርኳስ ተጫዋች እንደሆኑ የሚነገርላቸው መንግሥቱ ወርቁን እያሰብን እንገኛለን። የዛሬ ትኩረታችን ደግሞ ኢትዮጵያ በብዙ ተጠብቃበት ሳታሳካው በቀረችው ስድስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ የነበረውን የመንግሥቱ ወርቁ ሚና ይሆናል። ማስታወሻ ፡ በገነነ ሊብሮ በመፅሀፍ መልክ የተዘጋጀው ከመንግሥቱ ወርቁ ጋር የተደረገው ሰፊ ቃለRead More →