በእግርኳሱ አይረሴ ጊዜያትን አሳልፏል። ጠንካራ እና ጠንቃቃ ተጫዋች እንደነበረ የሚነገርለት በወኔ፣ በፍላጎት በመጫወት የሚቴወቆ ነው። ወደ አሰልጣኝነቱ በመግባት ውጤታማ መሆኑን እያሳየ የሚገኘው በሰማንያዎቹ ከተፈጠሩ ኮከቦች አንዱ ጸጋዬ ወንድሙ (አግሮ) የዛሬው እንግዳችን ነው። በእግርኳሱ አቃቂ ተፈጥሮ አቃቂ አድጓል። አሁንም አቃቂ እየኖረ ብዙ ትውልድ ፈጥሯል። በቀደመ ዘመን ከአዲስ አበባ ወደ ድሬደዋ በሚደረግRead More →

አስራ አራት ዓመታትን በአንድ ክለብ ብቻ የተጫወተው የሰማንያዎቹ ኮከብ ሳምሶን አየለ የእግር ኳስ ህይወት። ትውልድ እና ዕድገቱ በመዲናችን አዲስ አባበ በተለምዶው የድሮ ቄራ በሚባለው ሰፈር ነው። የእግርኳስ ህይወቱን በተወለደበት ሰፈር ጀምሮ ገና የመጀመርያ ደረጃ ትምህርቱን ሳያገባድድ በትልቅ ደረጃ መጫወት ጀምሯል። በወቅቱ ከዕድሜው ጋር የማይመጣጠን ብስለት እንደነበረውም ይነገርለታል። ገና በለጋነት ዕድሜውRead More →

አስር ቁጥር ለባሽ ነው። የግራ እግር ጥሩ አጥቂ እንደሆነ ይነገርለታል። በእርሻ ሠብል አይረሴ አስራ ሦስት ዓመታትን ያሳለፈው የሰማንያዎቹ ኮከብ የወቅቱ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የዛሬው እንግዳችን ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን አቅጣጫ መቐለ ከተማ ልዩ ስሙ ባሎኒ አካባቢ የዛሬው የሰማንያዎቹ ኮከብ እንግዳ ተወለደ። ከመኖርያ ቤቱ ሃያ ሜትር ርቀት አንድ ሜዳ መገኘቱRead More →

ታታሪ እና ጠንካራ እንደሆነ የሚነገርለት፣ በተለይ ለመልሶ ማጥቃት አጨዋወት ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የሚመሰከርለት የሰማንያዎቹ ድንቅ ግብጠባቂ፣ አሰልጣኝ በመሆን ታሪክ የሰራው ቅጣው ሙሉ የዛሬው የሰማንያዎቹ ገፅ እንግዳችን ነው። በቀደመው ዘመን በኢትዮጵያ የውትድርና ሙያ ውስጥ የሀገርን ልዓላዊነት በከፍተኛ ጀብዱ በማስጠበቅ እና ጠላትን ድባቅ በመምታት የአየር ኃይል ሚና ከፍተኛ እንደነበረ በታሪክ አጋጣሚ ሲነገርRead More →

👉”.. ኢትዮጵያ ቡና በጣም መከባበር የነበረበት ዓላማ ያለው ደስ የሚል ቡድን ነበር።” 👉”..እኔ ኳስንም ቡናንም እወዳለው ነገር ግን እዛ ስሄድ የማልስማማበት ነገር ሀሳብ ይሆንብኛል። የእኔስ ጥፋት ምንድነው ? ብዬም ብዙ እስባለሁ።” 👉”.. በፍፁም ቅጣት ምት አመታት ውስጥ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች እንዳሉ ያስተማረኝ አሰልጣኝ ሥዩም አባተ ነው።” 👉”.. ለምድር ጦር ጨዋታRead More →

በሀገራችን እግርኳስ በሰባዎቹ እና ሰማንያዎቹ ከታዩ ከዋክብት አንዱ ነው። በቅዱስ ጊዮርጊስ የአስር ዓመት ቆይታው ወደ በርካታ ዋንጫዎች እና የግል ክብሮች አሳክቷል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃም ዘጠኝ ዓመታት ተጫውቶ ለሰባት ዓመታት ቡድኑን በአምበልነት በመምራት አይረሴው የ1980 የሴካፋ ዋንጫን አንስቷል። ከልጅነቱ ጀምሮ እጅግ ድንቅ የሆነ ብቃቱን በማውጣት በከፍተኛ አንድ፣ ባህር ዳር ጨርቃጨርቅ እናRead More →

አንድ ግብ ጠባቂ ሊያሟላ የሚገባውን ነገር ሁሉ የያዘ ነው። ረጀም ዓመታት በአምበልነት በወጥ አቋም ሀገሩን እና ክለቡን በማገልገል መዝለቅ ችሏል። በአሁኑ ወቅት በአሳዛኝ ሁኔታ የሚገኘው የሰማንያዎቹ ድንቅ ግብ ጠባቂ ይልማ ከበደ (ጃሬ) ማነው ? ባደገበት ከተማ ሀዋሳ ታቦር ትምህርት ቤት ሁሌም ከተማሪዎች ሁሉ አርፍዶ በመምጣት በሩ ሲዘጋባት ከጥበቃዎች እይታ ተሰውሮRead More →

ለአንድ ክለብ እስከ መጨረሻው ታምኗል። እርሱ ከግብ ጠባቂነት እስከ አጥቂነት በፍፁም ታዛዥነት ለቡና ተጫውቷል። በኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ዘንድ እጅግ ይወደዳል፣ እርሱም ኢትዮጵያ ቡናን ይወደዋል። ይህ የሰማንያዎቹ ሁለገብ ድንቅ ተጫዋች አሸናፊ በጋሻው ማነው? ሶከር ኢትዮጵያ በየዘመኑ የተነሱ በእግርኳስ ውስጥ ትልቅ አበርክቶ የነበራቸውን የቀድሞ እግርኳስ ተጫዋቾች ያለፉበትን የእግርኳስ ህይወት ፣ ስኬት፣ ገጠመኝRead More →