የሰማንያዎቹ… | የንግድ ባንክ የልብ ምት ጸጋዬ ወንድሙ (አግሮ)
በእግርኳሱ አይረሴ ጊዜያትን አሳልፏል። ጠንካራ እና ጠንቃቃ ተጫዋች እንደነበረ የሚነገርለት በወኔ፣ በፍላጎት በመጫወት የሚቴወቆ ነው። ወደ አሰልጣኝነቱ በመግባት ውጤታማ መሆኑን እያሳየ የሚገኘው በሰማንያዎቹ ከተፈጠሩ ኮከቦች...
የሰማንያዎቹ… | ሁለገቡ የአንድ ክለብ ተጫዋች ሳምሶን አየለ
አስራ አራት ዓመታትን በአንድ ክለብ ብቻ የተጫወተው የሰማንያዎቹ ኮከብ ሳምሶን አየለ የእግር ኳስ ህይወት። ትውልድ እና ዕድገቱ በመዲናችን አዲስ አባበ በተለምዶው የድሮ ቄራ በሚባለው ሰፈር...
የሰማንያዎቹ… | የእርሻ ሠብሉ ኮከብ ጸጋዬ ኪዳነማርያም የእግርኳስ ሕይወት
አስር ቁጥር ለባሽ ነው። የግራ እግር ጥሩ አጥቂ እንደሆነ ይነገርለታል። በእርሻ ሠብል አይረሴ አስራ ሦስት ዓመታትን ያሳለፈው የሰማንያዎቹ ኮከብ የወቅቱ አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የዛሬው እንግዳችን...
የሰማንያዎቹ… | ብዙ ያልተነገረለት የልበ ሙሉው ግብጠባቂ ቅጣው ሙሉ ሕይወት
ታታሪ እና ጠንካራ እንደሆነ የሚነገርለት፣ በተለይ ለመልሶ ማጥቃት አጨዋወት ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የሚመሰከርለት የሰማንያዎቹ ድንቅ ግብጠባቂ፣ አሰልጣኝ በመሆን ታሪክ የሰራው ቅጣው ሙሉ የዛሬው የሰማንያዎቹ ገፅ...
የሰማንያዎቹ… | የመሐል ሜዳው ጥበበኛ የጥላሁን መንገሻ ሕይወት
👉".. ኢትዮጵያ ቡና በጣም መከባበር የነበረበት ዓላማ ያለው ደስ የሚል ቡድን ነበር።" 👉"..እኔ ኳስንም ቡናንም እወዳለው ነገር ግን እዛ ስሄድ የማልስማማበት ነገር ሀሳብ ይሆንብኛል። የእኔስ...
ሰማንያዎቹ … | ወርቃማው የገብረመድኅን የእግርኳስ ሕይወት
በሀገራችን እግርኳስ በሰባዎቹ እና ሰማንያዎቹ ከታዩ ከዋክብት አንዱ ነው። በቅዱስ ጊዮርጊስ የአስር ዓመት ቆይታው ወደ በርካታ ዋንጫዎች እና የግል ክብሮች አሳክቷል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃም ዘጠኝ...
የሰማንያዎቹ… | ይልማ ከበደ (ጃሬ)
አንድ ግብ ጠባቂ ሊያሟላ የሚገባውን ነገር ሁሉ የያዘ ነው። ረጀም ዓመታት በአምበልነት በወጥ አቋም ሀገሩን እና ክለቡን በማገልገል መዝለቅ ችሏል። በአሁኑ ወቅት በአሳዛኝ ሁኔታ የሚገኘው...
የሰማንያዎቹ … | ታማኙ አሸናፊ በጋሻው
ለአንድ ክለብ እስከ መጨረሻው ታምኗል። እርሱ ከግብ ጠባቂነት እስከ አጥቂነት በፍፁም ታዛዥነት ለቡና ተጫውቷል። በኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች ዘንድ እጅግ ይወደዳል፣ እርሱም ኢትዮጵያ ቡናን ይወደዋል። ይህ...