ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን ሲያፈርም የአራት ነባሮችን ውል አድሷል
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተካፋዩ አዳማ ከተማ የሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም አራት ነባር ተጫዋቾቹን ውል ደግሞ አድሷል። የዋና አሰልጣኙ ሳሙኤል አበራን ውል ያራዝማል ወይንስ አዲስ አሰልጣኝ ይሾማል የሚለው ጉዳይ ሳይጠናቀቅ የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተወዳዳሪው አዳማ ከተማ በሌሎች የቡድኑ አሰልጣኞች መሪነት አዳዲስ ተጫዋቾችን ማስፈረም እናRead More →