በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ እግርኳስን የሚከታል ሁሉ ቅድሚያ ሊጠራው የሚችለው የተጫዋች ስም ግልፅ ነው። አቡበከር ናስር! ከእድሜው የቀደመው ትንሹ ልጅ ዘንድሮ እጅግ በአስደናቂ መንገድ ላይ ይገኛል። እኛም የኢትዮጵያ ቡናውን አጥቂ ከሰፈር ሜዳ እስከ ዘመኑ ኮከብነት ያለፈበትን የእግርኳስ ጉዞ እንዲህ ቃኝተነዋል። ትውልድ እና እድገቱ በመዲናችን አዲስ አበባ በተለምዶ ሾላ ገበያ ተብሎ የሚጠራRead More →

በብዙዎች ተስፋ የተጣለበት የዛሬው እንግዳቸን ብሩክ በየነ የተወለደው ከአዲስ አበባ 273 ኪሎ ሜትሮችን ርቃ በምትገኘው ሀዋሳ ከተማ ነው። በመሀል ከተማው ልዩ ስሙ ቀበሌ 03 እየተባለ በሚጠራው ሰፈርም እድገቱን እንዳደረገ ይናገራል። ከልጅነቱ ጀምሮ የኳስ ፍቅር በውስጡ የነበረው ብሩክ የጨርቅ ኳሶችን እየሰራ በሰፈሩ ይጫወት ነበር። እድሜው ከፍ ሲልም በአሁኑ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመትRead More →

በቅፅል ስሙ ሽሪላ እየተባለ የሚጠራው የዛሬው የዘመናችን ከዋክብት ገፅ እንግዳችን አህመድ በመዲናችን አዲስ አበባ በተለምዶ አሜሪካ ግቢ እየተባለ በሚጠራው ሠፈር ነው ተወልዶ ያደገው። ከእግርኳስ ውጪ እምብዛም መዝናኛ በሌለበት ሀገራችንም ኳስን ብቸኛ ምርጫ በማድረግ እድገቱን አድርጓል። በተለይ ተጫዋቹ የሠፈሩ ልጅ የነበረውን አብዱረህማን ሙባረክን (አቡሸት) በመመልከት ለእግርኳስ ልዩ ፍቅር እንዳደረበት ይናገራል። በሰፈሩRead More →

የዛሬው የዘመናችን ከዋክብት ገፅ ዕንግዳችን ረመዳን ናስር በድሬዳዋ ከተማ ልዩ ስሙ ታይዋን ሠፈር በሚባል አካባቢ ነው ተወልዶ ያደገው። እንደ አብዛኞቹ ተጫዋቾችም እግርኳስን ገና በአፍላ ዕድሜው እንደጀመረ ያወሳል። በሠፈሩ በሚገኙ ሜዳዎች ላይ የታዳጊነት ጊዜውን እያሳለፈ እያለም ኮኔል የሚባል ፕሮጀክት ውስጥ የመታቀፉን ዕድል አግኝቶ ራሱን በተሻለ ለማብቃት መስራት ጀመረ። በዚህ ፕሮጀክትም ከ13Read More →

“ተርምኔተር” በሚል ቅፅል ስም የሚጠራው ታታሪው የመስመር ተከላካይ አብዱልከሪም መሐመድ በዘመናችን ከዋክብት ገፅ ላይ ቆይታ አድርጓል። የዛሬው እንግዳችን አብዱልከሪም በወንዶ ገነት ከተማ ነው ተወልዶ ያደገው። ተጫዋቹ ዕድገቱን እስከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እስኪደርስ ድረስ በወንዶ ገነት ካደረገ በኋላ 21 ኪሎ ሜትሮችን ከተወለደበት ከተማ በመጓዝ ሀዋሳ ከተማ ደረሰ። ሀዋሳም እንደገባ ትምህርቱን ጎንRead More →

በቅርብ ዓመታት በሊጉ እየታዩ ከሚገኙ ጥሩ የአማካይ መስመር ተጫዋቾች መካከል አንዱ የሆነው ኤልያስ አህመድ በዛሬው የዘመናችን ከዋክብት ገፅ ላይ እንግዳ ሆኗል። ብዙዎች ‘ኳስ እግሩ ላይ ታምራለች’ የሚሉለት የዛሬው እንግዳችን ኤልያስ በመዲናችን አዲስ አበባ ተወልዶ አድጓል። በታዳጊነቱም ተወለዶ ባደገበት ልደታ አካባቢ ኳስን መጫወት ጀምሯል። የአስራዎቹን ዕድሜ ሲጀምርም ለአጭር ጊዜ በፕሮጀክት ደረጃRead More →

ፈጣኑን አጥቂ ፍፁም ገብረማርያም በዛሬው የዘመናችን ከዋክብት ገፅ ላይ እንግዳ አድርገነው አዝናኝ ጥያቄዎችን አቅርበንለታል። በመዲናችን አዲስ አበባ ኦሎምፒያ አካባቢ ተወልዶ ያደገው ፍፁም እንደ አብዛኞቹ የሃገራችን ተጫዋቾች በአካዳሚ እና ፕሮጀክት ሳይታቀፍ ነበር የእግርኳስ ህይወቱን የጀመረው። ይልቁንም በሠፈር እና በትምህርት ቤት ውድድሮች ላይ እየተሳተፈ ራሱን እንዳጎለበተ ይናገራል። በተለይ ተወልዶ ያደገበት አካባቢ ለአዲስRead More →

የባህር ዳር ከተማው የመስመር ተጫዋች ግርማ ዲሳሳ በዛሬው ‘የዘመናችን ከዋክብት ገፅ’ ላይ እንግዳ አድርገነዋል። በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 12 አካባቢ ተወልዶ እንዳደገ የሚናገረው የዛሬው እንግዳችን ግርማ ከልጅነቱ ጀምሮ ከኳስ ውጪ የሚያዘወትረው ነገር እንደሌለ ያወሳል። በተለይ እንደ አርዓያ የሚያየው ታላቅ ወንድሙ እግርኳስ ተጫዋች ስለነበር እሱን ለመከተል ሲሞክር እና ሲጥር እንደነበር ያስታውሳል።Read More →

ወደ ኢትዮጵያ ቡና በመጣበት በመጀመርያ ዓመቱ ጥሩ ብቃት ያሳየው ወንድሜነህ ደረጄ የዛሬ የከዋክብት ገፅ እንግዳችን ነው። በቅርቡ ወደ ሊጉ ብቅ ካሉት እና ለቀጣይ ብዙ ተስፋ ከሚጣልባቸው ተከላካዮች አንዱ ነው። በተለይም በባህር ዳር ከተማ ባሳለፋቸው ሁለት ስኬታማ ዓመታት እና ዘንድሮ በኢትዮጵያ ቡና ከፈቱዲን ጀማል ጋር በፈጠሩት የሰመረ ጥምረት ሙገሳ ተችሮታል። እግርኳስንRead More →

በዛሬው ቆይታችን በጥሩ ወቅታዊ ብቃት ከሚገኙ ተከላካዮች አንዱ ከሆነው ደስታ ደሙ ጋር ቆይታ አድርገናል። በዚህ ወቅት በፕሪምየር ሊጉ ካሉት ምርጥ የመሀል ተከላካዮች አንዱ ነው። በመሐል ተከላካይነት እና በመስመር ተከላካይነት መጫወት የሚችለው እና ሲበዛ ቁጥብ መሆኑ የሚነገርለት ዝምተኛው ደስታ ደሙ እግርኳስ በጀመረባቸው ዓመታት የነበረው ተሰጥኦ እና የመጫወት ፍላጎት በቀጣይ ትልቅ ደረጃRead More →