ብዙ እግርኳሰኛ ትውልዶችን መፍጠር የቻለው ፣ በበርካቶች ዘንድ ከሚወደደው እና ከሚደገፈው የሀዋሳ ከተማ ደጋፊዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት ከሆነው ከግሩም ባሻዬ ጋር የተደረገ ቆይታ። እግርኳስን ከልጅነት እስከ ዕውቀት ተጫውቷል። ሀዋሳ ሞቢል ሠፈር የተወለደው የዛሬው የደጋፊዎች ገፅ ዕንግዳችን የቀድሞው ተጫዋች ግሩም ባሻዬ ይባላል። በፕሮጀክት መጫወት ጅማሬውን አድርጎ በአየር መንገድ፣ ሙገር፣ መድን፣ ደቡብ ፖሊስ፣Read More →

☞ሀያ አራት ዓመታት የተሻገረ የድጋፍ ጉዞ … ☞ “የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊ ነው በሚል ከመጀመርያ አሰላለፍ የወጣሁበት አጋጣሚ አለ” ☞ “2002 ላይ ለኢትዮጵያ ቡና ለመጫወት ፊርማዬን አኑሬ ነበር” ☞ “እኔ እስከ አሁን ብዙ ደስታዎች አግኝቻለሁ፤ የ2003 ያህል ደስታን ግን አግኝቼ አላውቅም” በኢትዮጵያ እግርኳስ ረጅም ዓመታት የዘለቀ የደጋፊነት ቆይታው ጉልህ ስም ካላቸውRead More →

ከምስረታው ጀምሮ ብዙ እግርኳሰኛ ኮከብ ትውልዶችን አፍርቷል፣ በእግርኳሱ ከፍተኛ ስም እና ዝናም ያተረፈ ትልቅ ክለብ ነው። ቡድኑ በሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ከነበረው ጥንካሬ ባለፈ የክለቡ አስራ ሁለተኛ ተጫዋች በመሆን ውበቶቹ እና ድምቀቶቹ ደጋፊዎቹ መሆናቸው ይታወቃል። ሆኖም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በተለያዩ ምክንያቶች ደጋፊው ከሜዳ እየሸሸ ይገኛል። እነዚህ ክለቡ እየገጠሙት ያሉትን ተግዳሮቶች ለማለፍRead More →

ወልቂጤ ከተማ በፕሪምየር ሊጉ በታሪኩ ለመጀመርያ ጊዜ እንዲሳተፍ ካስቻሉ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆነው የወልቂጤ ደጋፊዎች ማኀበር ፕሬዝደንት ካሚል ጀማል የደጋፊዎች ገፅ የዕለቱ እንግዳችን ነው። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በስፖርት ሳይንስ የመጀመርያ ድግሪ አለው። ተማሪ በነበረበትም ዘመን የዩኒቨርስቲው የተማሪዎች ማኀበር ም/ፕሬዝደንት በመሆን አገልግሏል። ከአስር ዓመት በላይ የማርሻል ስፖርት አሰልጣኝ በመሆን ከመስራቱም ባሻገርRead More →

በቅርብ ዓመታት በተለይም ፋሲል ከነማ ወደ ፕሪምየር ሊግ ከመጣ በኋላ ጥሩ አደረጃጀት ፈጥረዋል ከሚባሉ የደጋፊ ማኅበራት መካከል አንዱ ከሆነው የፋሲል ከነማ ደጋፊ ማኅበር ፕሬዝዳንት ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርገናል ። ማኅበሩ ራሱን ለማሻሻል ምን አይነት ሥራዎች እየሠራ ነው? አዲስ  ስራ አስፈፃሚ ምርጫ ተደርጎ ወደ ሥራ ከተገባበት ህዳር 2012 ጀምሮ ከደጋፊዎችRead More →

በኢትዮጵያ እግርኳስ ታሪክ ውስጥ እስከ ዛሬ ድርስ ባለው የሰማንያ ዓመት ጊዜ ውስጥ በደጋፊዎች ላይ የደረሱ አስደንጋጭ እና አሳዛኝ አጋጣሚዎች ተፈጥረዋል። በዛሬው የደጋፊዎች ገፅ በተለያዩ ክለቦች ደጋፊዎች ላይ የደረሱ አሳዛኝ የሞት ገጠመኞችን እናነሳለን። ጥቁር ቀን! ሀብታሙ ቪቫ ሳንጃው (የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ) ጊዜው ሰኔ 29 ቀን 2005 ነበር። ደደቢት የውድድር ዓመቱ ቻምፒዮንRead More →

ውድ የሶከር ኢትዮጵያ ቤተሰቦች! የሜዳው ድምቀት የሆናችሁትን እናተን ደጋፊዎችን አሳታፊ ለማድረግ በማሰብ አሁን ደግሞ የደጋፊዎች ገፅ በሚል ሳምንታዊ አምድ ከፍተናል። በዚህ አምድ ውስጥ ደጋፊዎች በእግርኳሱ ከትናንት እስከ ዛሬ የነበራቸው ሚና ይዳሰሳል። አስተማሪ፣ አሳታፊ፣ አቀራራቢ የሆኑ አዝናኝ እና አሳዛኝ ትውስታዎች ይቀርቡበታል። በዛሬው የመጀመርያ ፁሁፋችን አንጋፋ ከሚባሉ ደጋፊዎች መካከል አንዱ የሆኑት፤ ውጤትRead More →