ባለፈው ሳምንት በጀመርነው የጀማሪ አሰልጣኞች ዓምዳችን ከፋሲል ከነማ የአሰልጣኞች ቡድን አባል ሙሉቀን አቡሀይ ጋር ቆይታ ማድረጋችን ይታወሳል። ለዛሬ ደግሞ ላለፉት ዓመታት በወልዋሎ የአሰልጣኞች ቡድን ቆይታ የነበረውና በዋና አሰልጣኝነት ዘንድሮ አዲስ ፈተና ከጀመረው ሀፍቶም ኪሮስ ጋር ቆይታ አድርገናል። ሀፍቶም ስለ አሰልጣኝነት ቆይታው፣ ስለ እቅዱ እና ስለፈተናዎቹ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ያደረገው ቆይታRead More →

ዛሬ በጀመርነውና ወደ አሰልጣኝነቱ በቅርቡ ብቅ ያሉ ጀማሪ አሰልጣኞችን በምናቀርብበት አምድ ከፋሲል ከነማ ምክትል አሰልጣኞች መካከል አንዱ ከሆነው ሙሉቀን አቡሃይ (ኢንጅነሩ) ጋር ሰፋ ያለቆይታ አድርገናል። ከፋሲል ከነማ ታዳጊ ቡድን ጀምሮ ከ18 ዓመት በላይ በተለያዩ የከተማው የውስጥ የእግርኳስ እርከኖችን እንዲሁም በሀገሪቱ የሊግ እርከኖች ብሔራዊ ሊግ ፣ ሱፐር ሊግ እንዲሁም ክለቡ ወደ ፕሪምየርRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ የሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” ክፍሌ ቦልተናን ቃለ-ምልልስ በሁለት ክፍሎች ማቅረባችን ይታወሳል። ሦስተኛው ክፍልን ለማቅረብ በእጅጉ በመዘግየታችን ይቅርታ እየጠየቅን በዚህ ክፍል ከመድን ከለቀቁ በኋላ ስላሳለፉት የሥራ ጊዜ ቆይታ አድርገናል። ከመድን አስቸጋሪ ቆይታህ በኋላ እንደገና የአሰልጣኝነት ህይወትህን በስኬታማ ሒደት ማስቀጠል የጀመርከው በአየርኃይል ነው፡፡Read More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ የሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” ክፍሌ ቦልተናን ካለፈው ሳምንት ጀምሮ እያቀረብን እንገኛለን። በዛሬው የክፍል 2 ዝጅታችንም አሰልጣኝ ክፍሌ በኢትዮጵያ ቡና እና መድን ስላሳለፉት የሥራ ጊዜ ቆይታ አድርገናል። ከአየርመንገድ በመቀጠል ወደ ኢትዮጵያ ቡና ነው የሄድከው? ★ በ1996 ክረምቱ ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የአዲስRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ የሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” ክፍሌ ቦልተናን ይዞ ቀርቧል። በዛሬው የክፍል 1 መሰናዷችንም የክፍሌ የአሰልጣኝነት ጅማሮን እያነሳን ቆይታ እናደርጋለን። በአሰልጣኝ ወንድማገኝ ከበደ የተመራው የ1985ቱ መብራት ኃይል ወሳኝ ተጫዋች ነበርክ፡፡ ይህ ቡድን በወቅቱ የሊግና የጥሎ ማለፍ ዋንጫ  አንስቷል፡፡ እስቲ ብዙም ስላልተነገረላቸው አሰልጣኝ ወንድማገኝ አበርክቶRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ በሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” አሰልጣኝ አብርሀም ተክለሃይማኖትን በተከታታይ እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። ዛሬ በመጨረሻው ክፍል መሰናዷችን ስለአሰልጣኞች አንስተን ቆይታ አድርገናል። “በ1970ዎቹ አጋማሽ ላይ የነበሩ የአዲስ አበባ አሰልጣኞች ኳስ የሚችለው የአዲስ አበባ፣ የአስመራና የድሬደዋ ልጅ ብቻ ይመስላቸው ነበር፡፡” የሚል ቅሬታ እንድትሰጥ የገፋፋህ ምክንያት ያለመመረጥህ የፈጠረብህRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ በሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” አሰልጣኝ አብርሀም ተክለሃይማኖትን በተከታታይ እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። በዛሬው የክፍል 4 መሰናዷችን ስለእግርኳስ አስተዳደር፣ አስተዳዳሪዎች እና ተያያዥ ጉዳዮችን እያነሳን ቆይታ እናደርጋለን። እግርኳሱን በሚመራው አካል ዙሪያ ወይም በአሰልጣኝነት ሙያ ላይ ውይይቶች ሲደረጉ ጽንፍ ይዞ የመሟገት ሁኔታዎች ይስተዋላሉ፡፡ ” እግርኳሱን መምራት ያለበት ተጫውቶ ያሳለፈRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ በሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” አሰልጣኝ አብርሀም ተክለሃይማኖትን በተከታታይ እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። ከ30 ዓመታት በላይ በአሰልጣኝነት ሙያ ያሳለፉት እና በአሁኑ ወቅት የህፃናት ማሰልጠኛ ማዕከል በመመስረት የታዳጊዎች ስልጠና ላይ የተሰማሩት አሰልጣኝ አብርሀም ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ዘለግ ያለ እና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ቆይታRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ በሚዳስሰው “የአሰልጣኞች ገፅ” አሰልጣኝ አብርሀም ተክለሃይማኖትን በተከታታይ እያቀረብንላችሁ እንገኛለን። ከ30 ዓመታት በላይ በአሰልጣኝነት ሙያ ያሳለፉት እና በአሁኑ ወቅት የህፃናት ማሰልጠኛ ማዕከል በመመስረት የታዳጊዎች ስልጠና ላይ የተሰማሩት አሰልጣኝ አብርሀም ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ዘለግ ያለ እና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ቆይታRead More →

የሀገሪቱ ውጤታማ እና አንጋፋ አሰልጣኞችን የሥራ ህይወት፣ ተሞክሮ እና አስተሳሰብ በሚዳስሰው በዚህ ገፅ አሰልጣኝ አብርሀም ተክለሃይማኖትን ይዘንላችሁ ቀርበናል። ከ30 ዓመታት በላይ በአሰልጣኝነት ያሳለፉት እና በአሁኑ ወቅት የህፃናት ማሰልጠኛ ማዕከል በመመስረት የታዳጊዎች ስልጠና ላይ ከተሰማሩት አሰልጣኝ አብርሀም ጋር ዘለግ ያለ እና በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ቆይታ ያደረግን ሲሆን በዛሬው የክፍልRead More →