በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫው ተሳትፎ እና በቀጣይ ስለሚገጥማቸው የምድብ ቡድኖች ዕውነታ ተከታዩን ጥንክር አዘጋጅተናል። 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በቀጣይ ዓመት በካሜሩን አስተናጋጅነት እንደሚከናወን ይታወቃል። የውድድሩ የምድብ ድልድልም ከደቂቃዎች በፊት በካሜሩን ያውንዴ በደማቅ ሥነ-ስርዓት ወጥቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንም በምድብ አንድ ከአስተናጋጇ ካሜሩን፣ ቡርኪና ፋሶ እና ኬፕ ቬርድ ጋር መደልደሉ እርግጥ ሆኗል።Read More →

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንዲህ አሰናድተናል። የጎል መረጃዎች – በዚህ ሳምንት በስድስት ጨዋታዎች 15 ጎሎች ተቆጥረዋል። ይህ ሳምንት ካለፈው የጨዋታ ሳምንት በሁለት ከፍ ያለ የጎል ቁጥር ተመዝግቦበታል። – ከተቆጠሩት 15 ጎሎች መካከል ስምንት ግቦች ከእረፍት በኋላ ሲቆጠሩ ሰባት ጎሎች ከእረፍት በፊትRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙርያ ያሰናዳነውን ቁጥራዊ መረጃ እና ዕውነታ እነሆ። የጎል መረጃዎች – በዚህ ሳምንት በተደረጉት ስድስት ጨዋታዎች 6 ጎሎች ብቻ ተቆጥረዋል። በአማካይ በጨዋታ አንድ ግብ ብቻ የተስተናገደበት ይህ ሳምንት የውድድር ዘመኑ ዝቅተኛ ቁጥር ሲሆን ካለፈው ሳምንት በሰባት ጎሎች ዝቅ ያለ ቁጥር ሆኗል። – ከስድስቱ ጎሎች መካከልRead More →

በቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር 20ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙርያ ያጠናቀርነውን ቁጥራዊ መረጃ እና ዕውነታ እንደሚከተለው አሰናድተናል። የጎል መረጃዎች – በዚህ ሳምንት በተደረጉት ስድስት ጨዋታዎች 12 ጎሎች ተቆጥረዋል። ይህ ካለፈው ሳምንት በአራት ዝቅ ያለ የጎል ቁጥር ሆኗል። – ከአስራ ስድስቱ ጎሎች መካከል ስምንት ጎሎች የተቆጠሩት ከዕረፍት በፊት ሲሆን አራት ጎሎች ብቻ ከዕረፍት በኋላRead More →

በአስራ ዘጠነኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር ዙርያ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። የጎል መረጃዎች – በዚህ ሳምንት በተደረጉት ስድስት ጨዋታዎች 16 ጎሎች ተቆጥረዋል። ካለፈው ሳምንት በአራት ከፍ ያለ የጎል ቁጥርም ተመዝግቧል። – ከአስራ ስድስቱ ጎሎች መካከል ዘጠኝ ጎሎች የተቆጠሩት ከዕረፍት በፊት ሲሆን ሰባት ጎሎች ደግሞ ከዕረፍት በኋላ ተቆጥረዋል። –Read More →

በአስራ ስስስተኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጰያ ፕሪምየር ዙርያ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። የጎል መረጃዎች – በዚህ ሳምንት በተደረጉት ስድስት ጨዋታዎች 13 ጎሎች ተቆጥረዋል። ካለፈው ሳምንት በአራት ከፍ ያለ የጎል ቁጥርም ተመዝግቧል። – ባለፉት ሳምንታት ከዕረፍት በኋላ የሚቆጠሩ ጎሎች በርከት ብለው ሲታዩ የነበረ ቢሆንም በዚህ ሳምንት የመጀመርያ አጋማሽ ጎሎች አመዝነውRead More →

በአስራ አምስተኛው ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንዲህ አቅርበናል። – በዚህ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች 9 ጎሎች ተቆጥረዋል። ይህ ካለፈው ሳምንት በሰባት ጎሎች ያነሰ ነው። – ሁለት ጎሎች ከእረፍት በፊት ሲቆጠሩ ሰባት ጎሎች ደግሞ ከእረፍት በኋላ ተመዝግበዋል። – ከዘጠኝ ጎሎች መካከል ምንም የፍፁም ቅጣት ምት ጎል አልተቆጠረም።Read More →

በአስራ አራተኛው ሳምንት የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንዲህ አሰናድተናል። – እንደባለፈው ሳምንት ሁሉ በዚህ ሳምንት 16 ጎሎች በስድስት ጨዋታዎች ተቆጥረዋል። – በዚህ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች ላይ በሙሉ ጎል ተቆጥሯል። ይህም ከስምንተኛው ሳምንት በኋላ የመጀመርያ ነው። – ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ ሆሳዕና በዚህ ሳምንት ጎል ሳያስቆጥሩ የወጡ ቡድኖች ናቸው። –Read More →

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስራ አንደኛ ሳምንት ላይ የተመረኮዙ ዕውነታዎች፣ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች እንዲህ አጠናቅረናል። – በ11ኛ ሳምንት በተደረጉ ስድስት ጨዋታዎች 14 ጎሎች ተቆጥረዋል። ይህም ባለፈው ሳምንት ከተቆጠረው በሁለት ያነሰ ነው። – ከ14 ጎሎት መካከል አምስቱ ብቻ በመጀመርያ አጋማሽ ሲቆጠሩ ዘጠኙ ጎሎች ከዕረፍት በኋላ ተቆጥረዋል። – ኢትዮጵያ ቡናRead More →

ስምንተኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ከቅዳሜ እስከ ሰኞ መደረጋቸው ይታወሳል። በነዚህ ጨዋታዎች ላይ ተመርኩዘን ያዘጋጀነውን ቁጥራዊ መረጃ እና ዕውነታ እነሆ! – በዘህ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች የተቆጠሩት ስምንት ጎሎች ብቻ ሲሆኑ የውድድር ዓመቱ እጅግ ዝቅተኛ የጎል መጠን ነው። – ድሬዳዋ ከተማ በሦስት ጎሎች በርካታ ጎል ተጋጣሚው ላይ ያስቆጠረ ቡድንRead More →