ቡና ባንክ እና ኢትዮጵያ ቡና የአጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ
ኢትዮጵያ ቡና እና ቡና ባንክ በጋራ ለመሥራት መስማማታቸውን በሃያት ሪጀንሲ ሆቴል በሰጡት መግለጫ ይፋ አድርገዋል። ስምምነቱን አስመልክቶ በፅሁፍ የወጣው ጋዜጣዊ መግለጫ ይህንን ይመስላል። በባለአክሲዮን ብዛት ከቀዳሚ ባንኮች ተርታ የሚመደበው ቡናዝርዝር
ከዓርብ እስከ እሁድ በተደረጉት የሁለተኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎችን እንደሚከተለው አጠናቅረናል። – በዚህ ሳምንት በተካሄዱ ስድስት ጨዋታዎች 15 ጎሎች (በጨዋታ በአማካይ 2.5ዝርዝር
ከቀድሞው ተጫዋቾች ውስጥ ይልማ ተስፋዬ ስለያኔው አሰልጣኙ መንግሥቱ ወርቁ ምስክርነቱን እንዲህ ይሰጣል። የታላቁን የእግር ኳስ ሰው መንግሥቱ ወርቁ አስረኛ ሙት ዓመት አስመልክተን በሁለተኝነት ያሰናዳንላችሁ ከቀድሞው ተጫዋች ይልማ ተስፋዬ (ካቻማሊ) ጋርዝርዝር
በጠንካራ ግብጠባቂነቱ የሚታወቀው በሀገሪቱ ትልልቅ ክለቦች እስከ ብሔራዊ ቡድን ድረስ ለረጅም ዓመት ማገልገል የቻለው የቀድሞ ድንቅ ግብጠባቂ ሳዳት ጀማል ማነው? በኢትዮጵያ የግብጠባቂዎች አብዮት በተነሳበት ዘመን ከተገኙ ኮከብ ግብጠባቂዎች መካከል አንዱዝርዝር
የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከቅዳሜ እስከ ሰኞ በተደረጉ ጨዋታዎች ተጀምሯል። በጅማሮው ላይ የተከሰቱ የመጀመርያ ክስተቶች፣ ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዕውነታዎች የሚከተሉት ናቸው። የመጀመርያዎቹ – የውድድር ዓመቱ የመጀመርያ ጨዋታ በሰበታ ከተማዝርዝር
በብዙዎች ተስፋ የተጣለበት የዛሬው እንግዳቸን ብሩክ በየነ የተወለደው ከአዲስ አበባ 273 ኪሎ ሜትሮችን ርቃ በምትገኘው ሀዋሳ ከተማ ነው። በመሀል ከተማው ልዩ ስሙ ቀበሌ 03 እየተባለ በሚጠራው ሰፈርም እድገቱን እንዳደረገ ይናገራል።ዝርዝር
Copyright © 2021