ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ ዳኝነት ታሪክ ውስጥ ጨዋታ ከመምራት አንስቶ የጨዋታ ታዛቢ በመሆን እና በርካታ ዳኞችን አስተምሮ በማብቃት የሚታወቁት ብርቱዉ ሰው ዓለም ንፀበ ማን ናቸው? ኢንስትራክተር ዓለም ንፀበ አባዲ ከአባታቸው አቶ ንፀበ አባዲ እና ከእናታቸው ወ/ሮ ሙሉ ደስታ በኤርትራ አስመራ ከተማ መጋቢት 16 ቀን 1939 ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃRead More →

በአፍሪካ ዋንጫ ኢትዮጵያን በመወከል ካጫወቱ ዳኞች መካከል የሚመደበው እና በሀገር ውስጥ ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸውን ጨዋታ በመዳኘትም እውቅና ያተረፈው የቀድሞ ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ኪነ ጥበብ የዛሬው የዳኞች ገፅ እንግዳችን ነው። ኑሮውን በሀገረ አሜሪካ ካደረገ ዓመታት አስቆጥሯል። አልፎ አልፎ ወደ ትውልድ ሀገሩ በመምጣት ያለውን ልምድ በተለያዩ ጊዜዓት አካፍሏል። ከአስራ አምስት ዓመት በላይRead More →

በተለያዩ የሀገሪቱ የዲቪዚዮን ውድድሮች በጥሩ የዳኝነት ብቃቱ ይታወቃል። ወደ ፊትም ብዙ ተስፋ ከሚጣልባቸው ዳኞች መካከል የሚመደበው ወጣቱ ፌደራል ዳኛ ኤፍሬም ደበሌ የዛሬው የዳኞች ገፅ ዕንግዳችን ነው። በምዕራብ ኦሮሚያ የተወለደው እና እንደብዙዎቹ ዳኞች አስቀድሞ በተለያዩ ክለቦች እግርኳስን ተጫውቶ በማለፉ ዳኝ ለመሆን መነሻ ሆኖታል። ጎን ለጎን ወደ ዳኝነቱ በመሳብም ከመምርሪያ የጀመረው ዳኝነትRead More →

በዳኝነት ዘመኑ ሙያውን አክብሮ ለዓመታት ትልልቅ ጨዋታዎችን በመምራት አገልግሏል። በአሁኑ ወቅትም የጨዋታ ታዛቢ ከመሆኑ ባሻገር የአካል ብቃት ኢንስትራክተርም በመሆን እየሰራ የሚገኘው ኤፍሬም መንግሥቱ የዛሬው የዳኞች ገፅ ዕንግዳችን ነው።  ወደ ዳኝነቱ ከመግባቱ አስቀድሞ እግርኳስን ይጫወት ነበር። ተጫውቶም ብቻ አላበቃም ወደ አሰልጣኝነቱም በመግባት በተወሰነ መልኩ አገልግሏል። እግርኳሱን ይጫወት እንጂ የሁልጊዜ ፍላጎቱ ዳኛRead More →

ከአዲሱ ሚሌኒየም ወዲህ በኢትዮጵያ ዳኝነት ከተመለከትናቸው ምስጉን ዳኞች መካከል ይመደባል። ለሙያው የሚከፈለውን መስዋዕትነት ሁሉ በመክፈል ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረስ የቻለው ኤሊት ኤ ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ተመስገን ሳሙኤል የዛሬው የዳኞች ገፅ እንግዳችን ነው። እግርኳስን ተጫዋች ለመሆን የነበረው ከፍተኛ ፍላጎት ረጅም ርቀት ባያስኬደውም በአጋጣሚ ፊቱን ወደ ዳኝነቱ በማዞር ቀስበቀስ አንቱታን በማትረፍ ስኬታማRead More →

👉 ፌደራል ዳኛ ሆኖ ኢንተርናሽናል ጨዋታ ያጫወተ የመጀመርያ ዳኛ፣ ኢንስትራክተር ሆኖ ኢንስትራክተር መፍጠር የቻለ አባት፣ የኢትዮጵያ ዳኝነትን ወደ ዘመናዊነት ያሻገረ … 👉 “… የኢትዮጵያ ደም ስላለኝማ ነው ይህን ጨዋታ እያስከበርኩ ያለሁት። የኢትዮጵያ ደም ውሸት ሥሩ ይላል?” 👉 “…የያኔዎቹ ሁለት ሴት ልጆች ሊዲያ ታፈሰ እና ሳራ ናቸው” 👉 “ኮሚሽነር እርሱ… ኢንስትራክተርም እርሱ… አርቢትር ኮሚቴ እርሱ..Read More →

በዛሬው የዳኞች ገፅ አምዳችን ላይ በደፋርነቱ የሚታወቀውን ኢንተርናሽናል ዋና ዳኛ ኃይለየሱስ ባዘዘውን እንግዳ አድርገነዋል። ከአዲስ አበባ 580 ኪሎ ሜትሮችን ርቃ በምትገኘው ባህር ዳር ከተማ ተወልዶ ያደገው ኃይለየሱስ አሁንም በዚህች ውብ ከተማ ኑሮውን እየቀጠለ እንደሆነ ይናገራል። እድገቱን ባደረገበት ቀበሌ 3 (ጊንጦ ሰፈር) አካባቢ በሚገኘው ዐፄ ቴዎድሮስ ስታዲየምም ኳስን ከለጋ እድሜው ጀምሮRead More →

ለምትወደው ሙያ ራሷን የሰጠች፣ በሳል፣ ንቁ እና ልበ ሙሉ ዳኛ የነበረችው፣ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ሀገሯን በመወከል ያገለገለችው፣ የቀድሞ የሉሲዎቹ ግብጠባቂ ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ትርሀስ ገብረዮሐንስ የዛሬው የዳኞች ገፅ አምድ እንግዳችን ናት። በሴቶች ቡድን ውስጥ ከተለያዩ ክለቦች እስከ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በግብጠባቂነት አገልግላለች። ከተጫዋችነቷ ጎን ለጎን ወደ ዳኝነቱ በመግባት በከፍተኛRead More →

በሰማንያዎቹ ውስጥ ከታዩ አይረሴ ዳኞች መካከል አንዱ ነው። በተክለ ቁመናው ቀጭን እና ረዘም ያለ ነው። ድፍረት የተሞላበቸው ውሳኔዎቹ፣ በደጋፊ ተፅዕኖ ስር ሳይገባ ህጉ የሚፈቅደውን፣ ያመነበትን በመወሰን የሚታወቅ ጎበዝ ዳኛ እንደነበረ ብዙዎች ይመሰክሩለታል። በተለይ በ1982 በሸገር ደርቢ ኢትዮጵያ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረጉትን ጨዋታ የነበረው ብቃቱ እርሱን ከህዝብ ጋርRead More →

በቅርቡ የኢንተርናሽናልነት ባጁን አግኝቷል። ወደ ፊት በብዙ ነገሮች ከሚጠበቁ ዳኞች መካከልም ይመደባል። የዛሬው የዳኞች ገፅ እንግዳችን ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛ ፋሲካ የኋላሸት ይባላል። ከአዲስ አበባ በስተ ምዕራብ በኦሮሚያ ክልል 100 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው አዲስ ዓለም ከተማ ነው የተወለደው። በቀድሞ ፈረንሳዊው ድንቅ ተጫዋች ቴሪ ሄነሪ አድናቆት የጀመረው የእግርኳስ ቁርኝት ወደ ዳኝነትRead More →