ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ውድድር ላይ ተሳታፊ ለሆነው ብሔራዊ ቡድን የሚሆን የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና በጎፈሬ የትጥቅ አምራች መካከል ተፈፅሟል፡፡ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከፊታችን መስከረም 22 ጀምሮ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ይደረጋል፡፡ በዚህ ውድድርRead More →

👉”ወደ ፊት በእግርኳስ ኢንዱስትሪ እና በበጎ አድራጎት መስራት ላሰብኩት እቅድ ትልቅ መነሳሻ ይሆነኛል” አቡበከር ናስር 👉”ጎፈሬ እና አቡበከር በጋራ በኮ ብራንዲንግ አዳዲስ ምርቶችን እንዲመረቱ ያደርጋሉ” አቶ ሳሙኤል መኮንን በኢትዮጵያ ቡና እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ራሱን በሚገባ ያሳየው አቡበከር ናስር የደቡብ አፍሪካውን ክለብ ማሜሎ ዲ ሰንዳውንስ ለቅድመ ውድድር ዝግጅት ከመቀላቀሉ በፊትRead More →

ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ የወቅቱን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ኮከብ አቡበከር ናስር የብራንድ አምባሳደሩ ለማድረግ ነገ ስምምነት ይፈፅማል። የሀገር ውስጥ የስፖርት ትጥቅ አቅርቦት ጥያቄዎችን በሚገባ እየመለሰ የሚገኘው ግዙፉ ሀገር በቀለ ተቋም ጎፈሬ በሁለቱም ፆታዎች ከዋናው የሀገሪቱ የሊግ እርከን እስከ ታችኞቹ ድረስ አልፎም የጤና ቡድኖችን በልዩ ምርቶቹ እያደመቀ የሚገኝ ሲሆንRead More →

የኢትዮጵያ ቡና አጋር ድርጅት የሆነው ‘ከ ሀ እስከ ፐ’ መጫወቻ መለያዎች እና ትጥቆችን ለክለቡ አስረክቧል። ዛሬ ከ10:00 ጀምሮ በሳፋየር አዲስ ሆቴል በተዘጋጀ ሥነ ስርዓት ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከዚህ በኋላ የሚጠቀምባቸውን ሦስት ዓይነት መለያዎች አስተዋውቋል። ክለቡ በአጋሩ ‘ከሀ እስከ ፐ’ የቀረቡለት መለያዎች ይፋ ሲሆኑ የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ የቦርድ ፕሬዘዳንት የሆኑትRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከዚህ ቀደም ከሲዳማ፣ ኦሮሚያ እና አፋር እግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ጋር የአጋርነት ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ትጥቅ አምራች ከደቡብ ክልል ጋርም የአጋርነት ውል አስሯል። የኢትዮጵያን እግርኳስ ለዐይን ምቹ በሆኑ እንዲሁም በጥራታቸው ወደር በማይገኝላቸው ምርቶቹ እያደመቀ የሚገኘው ሀገር በቀሉ የስፖርት ትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ በሁለቱም ፆታዎች ከሚገኙ የፕሪምየር ሊግ፣Read More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ያለፉትን አምስት ዓመታት በጋራ ሲሰሩ የነበሩት ፋሲል ከነማ እና ዳሽን ቢራ ከፍተኛ ዋጋ በሚወጣበት አዲስ ስምምነት አጋርነታቸውን አራዝመዋል። የአንድ ጊዜ የሊጉ ዋንጫ ባለቤት የሆነው ፋሲል ከነማ ከሜዳ ላይ ብቃቱ ባለፈ ራሱን በፋይናንስ ለማጠናከር የተለያዩ የገቢ ማምጫ ሥራዎች እንደሚሰራ ይታወቃል። በዋናነትም ባለፉት አምስት ዓመታት ከዳሽን ቢራ ፋብሪካRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ጎፈሬ ከአፋር እግርኳስ ፌዴሬሽን በመቀጠል ከሌሎች ፌዴሬሽኖች ጋር አብሮ ለመስማት ተስማምቷል። በሀገራችን የሊግ ዕርከኖች ከሚገኙ ክለቦች እንዲሁም በተለያዩ የእግርኳስ ውድድሮች ላይ ከሚሳተፉ ቡድኖች ጋር አብሮ በመስራት ላይ የሚገኘው ሀገር በቀሉ የትጥቅ አምራች ኩባንያ ጎፈሬ ከክልል እግርኳስ ፌዴሬሽኖች ጋርም ስምምነት እየፈፀመ ይገኛል። ተቋሙ ከዚህ ቀደም ከአፋር እግርኳስRead More →

ጎፈሬ የስፖርት ትጥቅ በከፍተኛ ሊግ የመጀመርያ ሥራውን ከገላን ከተማ ጋር ለመሥራት ስምምነት አድርጓል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ከሆኑት ሲዳማ ቡና፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ጅማ አባ ጅፋር፣ ወልቂጤ ከተማ፣ ሀድያ ሆሳዕና እና ድሬዳዋ ከተማ ጋር የጥትቅ አቅርቦት ስምምነት የፈፀው ጎፈሬ ስፖርት በዛሬው ዕለት በከፍተኛ ሊጉ ገላን ከተማ ጋር አብሮ ለመሥራት ይፋዊRead More →

“ድሬዳዋ በራሷ አቅም በርካቶችን መሳብ ትችላለች፤ ወደፊትም ብዙዎችን መሳቧ ይቀጥላል” የከተማው ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር “የዘመናዊ የስልጣኔ እና የኢንዱስትሪ መነሻ ከተማ የሆነችው ድሬዳዋ ክለብን ስፖንሰር በማድረጋችን ደስታ ይሰማናል” የኤልአውቶ ሥራ አስኪያጅ አቶ በቀለ አበበ የፕሪምየር ሊጉ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ከኤልአውቶ ኢንጂነሪንግ እና ትሬዲንግ ጋር ያደረገው የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ዛሬ በድሬዳዋRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የትጥቅ አጋር የሆነው ኡምብሮ ለቡድኖቹ ያመረተውን አዲስ ትጥቅ ፌዴሬሽኑ ይፋ አድርጓል። 2019 ላይ በተለያየ እርከን ለሚገኙ የወንድ እና ሴት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች የመጫወቻ እንዲሁም የመለማመጃ ትጥቅ ለማቅረብ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር የተስማማው አምብሮ በቅርቡ ለአራት ዓመታት ከብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ጋር አብሮ ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሱ ይታወቃል። እንግሊዝRead More →