ጎፈሬ ከፌዴሬሽኑ ጋር በሴካፋ ተሳታፊ ለሆነው ብሔራዊ ቡድን የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት ፈፀመ
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ውድድር ላይ ተሳታፊ ለሆነው ብሔራዊ ቡድን የሚሆን የትጥቅ አቅርቦት ስምምነት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እና በጎፈሬ የትጥቅ አምራች መካከል ተፈፅሟል፡፡ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት ከፊታችን መስከረም 22 ጀምሮ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የሴካፋ ከ17 ዓመት በታች ዋንጫ የሴካፋ ዞን ማጣርያ ይደረጋል፡፡ በዚህ ውድድርRead More →