ከዩንቨርስቲ ውድድሮች ከተገኙ የእግርኳስ ተጫዋቾች አንዱ ነው። ከሱ ጋር አብረው የተጫወቱ ተጫዋቾች እና አመራሮች ስለ ቁጥብነቱ እና አመለ ሸጋ ፀባዩ ይመሰክሩለታል። የእግርኳስ ሕይወቱን ምንም እንኳን በባህር ዳር ዩንቨርስቲ ቢጀምርም በክለብ ደረጃ አንጋፋው ኤሌክትሪክ የመጀመርያ ክለቡ ነው። በክለቡም አራት ዓመታት ቆይታ አድርጎ በ2010 ወደ ወልዋሎ በማምራት በቢጫዎቹ ቤት ሁለት የውድድር ዓመታትRead More →

በእልህኝነቱ እና በከፍተኛ አቅም በቀኝ መስመር ሲመላለስ ይታወቃል። በመብራት ኃይል፣ መከላከያ፣ ንግድ ባንክ፣ ድሬዳዋ ከተማ እና ወልዲያ የተጫወተው ቢንያም ዳርሰማ (ብላክ) የት ይገኛል? በመብራት ኃይል በ1994 “ሲ” ወደ ዋናው ቡድን ካደገ በኃላ በቆየበት ሁለት ዓመት ውስጥ በወቅቱ ከነበሩ የቡድኑ ጠንካራ ተጫዋቾች መሐል ሰብሮ በመግባት ቋሚ ተሰላፊ መሆን አዳጋች ሲሆንበት በውሰትRead More →

የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ቢንያም ሀብታሙ የት ይገኛል ? የትውልድ እና እድገቱ ድሬዳዋ ከተማ ነው። የእግርኳስ ሕይወቱን በታዳጊ ደረጃ በድሬዳዋ ሲሚንቶ ጀምሮ ወደ ሙገር ሲሚንቶ በማቅናት ብዙም ሳይቆይ ወደ ዋናው ቡድን በማደግ በሙገር የተሳካ ቆይታን ጨምሮ ለበርካታ የሀገራችን ክለቦች ተጫውቷል። ከሙገር ከለቀቀ በኋላ ለደደቢት፣ ሀዋሳ ከተማ፣ ዳሽን ቢራ፣Read More →

በቅርብ ዓመታት ከታዩ ባለተሰጥኦ የግራ እግር ተጫዋቾች አንዱ በመሆን በተለያዩ ክለቦች ያለፉትን ስድስት ዓመታት በጥሩ ብቃት ተጫውቷል። በሒደት በእግርኳሱ ደምቀው ይታያሉ ተብለው ከተገመቱ ተጫዋቾች አንዱም ነበር። ሆኖም በተለያዩ ውስጣዊ እና ውጪያዊ ችግሮች ምክንያት በታሰበው ልክ ዕድገቱ የተጠበቀውን ያህል ሳይሆን ቀርቷል። በኢትዮጵያ መድን ፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ አዳማ ከተማ ፣Read More →

በግራ መስመር ተከላካይነት ጥሩ የማጥቃት ባህሪ ካላቸው ተጫዋቾች አንዱ ነው። ከመስመር የሚያሻግራቸው የተሳኩ ክሮሶች እና በማጥቃት ላይ በተመሰረተው አጨዋወቱ ብዙዎች ያውቁታል። በእግር ኳስ ሕይወቱ ለባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ አዳማ ከተማ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ፣ ንግድ ባንክ፣ መቐለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ እና መከላከያ የተጫወተው ይህ ተጫዋች በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ከክለቡ መከላከያ ውዝግብ ውስጥ ገብቶ መነጋገርያRead More →

የቀድሞው የኢትዮጵያ ወጣት ብሔራዊ ቡድን አጥቂ እና ላለፉት አምስት ዓመታት በከባድ ጉዳት ከእግር ኳሱ የተገለለው ሲሳይ ዴኔቦ አሁን በምን ሁኔታ ይገኛል? በእግርኳስ ሕይወቱ ጅማሬ ላይ በበርካቶች ተስፋ ተጥሎበት ነበር፤ እንደተጠበቀውም ጉዳት የእግር ኳስ ሕይወቱ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ማሳረፍ ከመጀመሩ በፊት ጥሩ ጊዜያት አሳልፏል። በወንጂ፣ ኢትዮጵያ መድን፣ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ኢትዮRead More →

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከዕይታ የራቁ ተጫዋቾች በምናቀርብበት የ “የት ይገኛሉ?” ዓምዳችን ከቢኒያም አየለ ጋር ቆይታ አድርገናል። ለድሬዳዋ ከተማ ፣ አዳማ ከተማ ፣ ሐረር ቢራ ፣ መብራት ኃይል እና ወልዋሎ የተጫወተው ይህ አጥቂ በእግር ኳስ ሕይወቱ የመጀመርያ ዓመታት የተሳካ ግዜያት አሳልፎ የግል ሽልማቶችንም አሳክቷል። በተለይም ድሬዳዋ ከተማ ወደ ፕሪምየር ሊግ ሲያድግRead More →

በክለብ ደረጃ ለበርካታ ትላልቅ ክለቦች የተጫወተው ግብ ጠባቂው ዘውዱ መስፍን አሁን የት ይገኛል? በሜዳ ውስጥ በሚያሳያቸው ባህርያት እና በእግሩ የመጫወት ብቃቱ ብዙዎች ያስታውሱታል። በእግር ኳስ ሕይወቱ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ መከላከያ ፣ ወንጂ ፣ መተሀራ ፣ ኢትዮጵያ ቡና ፣ ወልዋሎ ፣ ባህርዳር ከተማ እና አውስኮድ ተጫውቷል። ሜዳ ውስጥ የተለየ የአልሸነፍ ባይነትRead More →

ባለፉት ዓመታት ከታዩ ጥቂት ባለክህሎት አማካዮች አንዱ የነበረውና ለአንድ ዓመት ከእግርኳስ የራቀው ሰለሞን ገብረመድኅን የት ይገኛል? በሚሌኒየሙ መጀመርያ ብቅ ካሉ ምርጥ አማካዮች አንዱ ነው። የእግር ኳስ ሂወቱ በተወለደበት ከተማ መተሀራ መርቲ ለሚገኘው መተሀራ ስኳር እግርኳስን መጫወት ጀምሮ ድንቅ ጊዜያት ካሳለፈ በኋላ በመቀጠል በሰበታ ከተማ፣ ኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክ፣ ፋሲል ከነማ፣Read More →

በሐረር ቢራ ፣ አዳማ ከተማ ፣ ንግድ ባንክ ፣ ድሬዳዋ ከተማ እና ሲዳማ ቡና የተጫወተው አማካዩ አምሀ በለጠ በተለይ በሐረር ቢራ እና ሲዳማ ቡና ጥሩ ጊዜን አሳልፏል፡፡ ከድሬዳዋ ከተማ ከለቀቀ በኋላ ወደ ሲዳማ ቡና አምርቶ ያለፉትን ሁለት ዓመታት ከሊጉ ራቅ ያለው አምሀ አሁን ስለሚገኝበት ሁኔታ አውርቶናል። እግር ኳስን የጀመረው ተወልዶRead More →