መረጃዎች | 101ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ ሁለት ተቀራራቢ ነጥብ ያላቸው ቡድኖች የሚያገናኘው ይህ ጨዋታ ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታዎች አንዱ ነው ፤ ስለዚህ ጨዋታ ያዘጋጀናቸው አጫጭር መረጃዎችም እንደሚከትለው አዘጋጅተነዋል። ወልቂጤ ከነማን ሦስት ለሁለት ካሸነፉ በኋላ በቀሩት አራት የሊግ ጨዋታዎችRead More →