የአሠልጣኞች አስተያየት | ሰበታ ከተማ 1-2 ኢትዮጵያ ቡና
ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ካሣዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡና ቡድኑ የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ግብ አስተናግዶ ከወጣ በኋላ መልበሻ ክፍል ስለነበረው ምክክር? በዋናነትዝርዝር
ከሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ሱፐር ስፖርት ከአሠልጣኞች የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ተቀብሏል። ካሣዬ አራጌ – ኢትዮጵያ ቡና ቡድኑ የመጀመሪያው አጋማሽ መጠናቀቂያ ላይ ግብ አስተናግዶ ከወጣ በኋላ መልበሻ ክፍል ስለነበረው ምክክር? በዋናነትዝርዝር
በድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያ የጨዋታ ሳምንቱን ባጠናቀቀው የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በዚህኛው የጨዋታ ሳምንት የተመለከትናቸውን አሰልጣኝ ነክ ጉዳዮች እና ዓበይት አስተያየቶች በተከታዮ ፅሁፍ ዳሰናቸዋል። 👉እንደ ቡድን የመጫወት ጉዳይ በዘመናዊዉ እግርኳስ አንዳንድዝርዝር
በ17ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የታዘብናቸው ዓበይት ተጫዋች ነክ ጉዳዮችን በተከታዩ መልኩ ለመዳሰስ ሞክረናል። 👉የውጭ ተጫዋቾች ቁጥር መጨመር በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በተለይ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ተፅዕኗቸው እየቀነሱ የሚገኙት የውጭዝርዝር
ከታኅሳስ 25 ጀምሮ በተለያዩ ከተሞች ሲደረግ የቆየው የ2013 የኢትዮጵያ አንደኛ ሊግ የምድብ ጨዋታዎች በትናንትናው ዕለት የተጠናቀቁ ሲሆን ወደ ማጠቃለያ ውድድር ያለፉ አስራ ስድስት ቡድኖችም ታውቀዋል፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስርዝርዝር
የ17ኛውን ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የተመለከቱ ነጥቦችን እንዲህ አንስተናል። የኮቪድ ወረርሺኝ ጥላ ያጠላበት ይህ ጨዋታ ሁለት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ያሉ ቡድኖችን ያገናኛል። ከውጤት አንፃር በወራጅ ቀጠናው ውስጥ ከመገኘታቸው ባለፈ አዳዲስ አሰልጣኞችንዝርዝር
ነገ አመሻሽ 10 ሰዓት የሚደረገውን የ17ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ለመጨረሻ ጊዜ ከስምንት ጨዋታዎች በፊት ሽንፈት ያስተናገዱት (በ7ኛ ሳምንት በሀዋሳ ከተማ 2-1) ባህር ዳር ከተማዎች አራተኛ ተከታታይዝርዝር
ዛሬ ማምሻውን የሚደረገው ጨዋታ በሱፐር ስፖርት የመተላለፉ ነገር ከምን እንደደረሰ ለማጣራት ባደረግነው ጥረት ተከታዩን መረጃ አግኝተናል። የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ከሰዓታት በኋላ በድሬዳዋ ይጀምራሉ። ከከተማዋዝርዝር
Copyright © 2021