“የሀገር ጥሪ ከመጣ ከእግርኳሱ ውትድርናን አስቀድማለሁ” ተሾመ በላቸው
👉 “በሥነምግባሩ በጣም ትልቅ ትምህርት አግኝቻለው… 👉 “ውትድርናው እና እግርኳሱ የሆነ የሚያመሳስላቸው ነገር አለ… 👉 “አንድ ጎል ባገባው ቁጥር አንድ ማዕረግ እንደሚሰጠኝ ቃል ተገብቶልኛል… በዘንድሮው የውድድር ዓመት ደምቀው እየታዩ ካሉ ወጣት ተጫዋቾች መካከል አንዱ ከሆነው የመከላከያው ተሾመ በላቸው ጋር ቆይታ አድርገናል። ባሳለፍነው የፕሪምየር ሊጉ የጨዋታ ሳምንት መከላከያ ሲዳማ ቡናን 5-3Read More →