ኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ| ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ሐምሌ 14 ቀን 2011 FT ሀዋሳ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ 13' መስፍን ታፈሰ 60' ያሬድ ባዬ (ፍ) - ፋሲል ከነማ በመለያ ምቶች 3-1 አሸንፎ...
መቐለዎች ወደ አዲስ አበባ አላመሩም
በነገው ዕለት በኢትዮጵያ ዋንጫ ከፋሲል ከነማ ለመጫወት መርሃግብር የወጣላቸው መቐለ 70 እንደርታዎች እስካሁን ወደ አዲስ አበባ እንዳልተጓዙ ታውቋል። የሊጉ ቻምፒዮን ጨዋታው ወደሚካሄድበት አዲስ አበባ ያልተጓዘው...
ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ አገለለ
ሐሙስ ከሀዋሳ ከተማ ጋር የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ የነበረው ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከውድድሩ ማግለሉ ታውቋል፡፡ ሀዋሳ ከተማም ወደ ፍፃሜው በፎርፌ የሚሸጋገር ይሆናል።...
ኢትዮጵያ ዋንጫ | ወሳኙ ጨዋታ የት እንደሚደረግ ተወሰነ
የመቐለ 70 እንደርታ እና የፋሲል ከነማ ጨዋታ ቀጣይ ሐሙስ በአዲስ አበባ ስታድየም በዝግ እንዲካሄድ ተወሰነ። በተለያዩ ምክንያቶች ተጓቶ እስካሁን ድረስ ያልተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ዋንጫ በግማሽ ፍፃሜው...
አዳማ ከተማ ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ አገለለ
በኢትዮጵያ ዋንጫ ባህርዳር ከተማን 3-1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን የተቀላቀለው አዳማ ከተማ ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ ማግለሉ ተረጋግጧል። በኢትዮጵያ ዋንጫ በሩብ ፍፃሜው ከፋሲል ከነማ ጋር...
ኢትዮጵያ ዋንጫ | አዳማ እና መቐለ ተጋጣሚዎቻቸውን በተመሳሳይ ውጤት አሸንፈዋል
የኢትዮጵያ ዋንጫ የአንደኛ ዙር እና ሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች አዳማ እና መቐለ ላይ ተካሂደው አዳማ ከተማ እና መቐለ 70 እንደርታ በተመሳሳይ ውጤት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። አዳማ ላይ...
የኢትዮጵያ ዋንጫ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ሐምሌ 4 ቀን 2011 FT አዳማ ከተማ 3-1 ባህር ዳር ከተማ [read more="ዝርዝር" less="Read Less"] 50' በረከት ደስታ 66' ፉአድ ፈረጃ 76' በረከት ደስታ...
ኢትዮጵያ ዋንጫ| ሀዋሳ ከተማ በሶሆሆ ሜንሳህ ድንቅ ብቃት ታግዞ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለ
አስቀድሞ አዳማ ላይ በ08:00 እንዲደረግ መርሐ ግብር ወጥቶለት የነበረ ቢሆንም በድንገት ትናንት ማምሻውን በስልክ ጥሪ በተደረገ ለውጥ ወደ ቢሸፍቱ ተለውጦ ዛሬ 04:00 ተካሂዷል። ሀዋሳ ከተማም...
ኢትዮጵያ ዋንጫ| ሀዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
ሐሙስ ሐምሌ 4 ቀን 2011 FT ሀዋሳ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ -መለያ ምቶች ሀዋሳ ከተማ 8-7 አሸንፏል። -ሄኖክ (ሳተ) -ታፈሰ (አገባ) -ቸርነት (አገባ) -መስፍን (አገባ)...
የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ሐሙስ ይደረጋሉ
በተዘበራረቀ መልኩ እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) ሦስት ጨዋታዎች ሐሙስ እንደሚደረጉ ታውቋል። ከታኅሳስ ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው የዘንድሮው ውድድር ከ16 የፕሪምየር ሊግ ክለቦች አራቱ ራሳቸውን...