ኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ| ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ
እሁድ ሐምሌ 14 ቀን 2011 FT ሀዋሳ ከተማ 1-1 ፋሲል ከነማ 13′ መስፍን ታፈሰ 60′ ያሬድ ባዬ (ፍ) – ፋሲል ከነማ በመለያ ምቶች 3-1 አሸንፎ የዋንጫው ባለቤት ሆኗል። መለያ ምቶች ዳንኤል (አገባ) -አዲስዓለም (ሳተ) -እስራኤል (ሳተ) -መስፍን (ሳተ) – -ኢዙ (አገባ) -ሽመክት (አገባ) -በዛብህ (ሳተ) -አምሳሉ (አገባ) – ቅያሪዎች 63‘ ሄኖክ ዮሐንስRead More →